Page 1 of 1

ወላጅ ሆይ ዩኒቭርሲቲ ብለህ ከኢትዮጵያ ውጭ ወደ ኦሮምያ እና ትግራይ ልጆችህን እንዳትልክ

Posted: 12 May 2021, 13:56
by Jirta
ባልተማሩ አስተማሪዎች ይማርልኛል ብለህ ልጅህን እንዳትልክ:: ገና እነርሱም አልተማሩ:: የኢትዮጵያ ድካም ከንቱ ሆኗል:: የሚማርበትን የሚታከምበትን የሚበላበትን የሚያቃጥል ህዝብ ምን ያስተምረኛል ብለህ ነው::
ወድ ደቡብም ንዳትልኩ:: ልጆቻችሁን በጉያችሁ ይዙ:: ደቡብ የፅንፈኛ መናፍቃን እንቅስቃሴ ገደብ እልገዛም::