Re: PHOTO: THOUSANDS OF MUSLIMS PRAYING AT ABIOT/MESQEL ADEBABAY 14 YRS AGO. WHAT IS THE REAL REASON FOR THE CURRENT DRA
Posted: 10 May 2021, 07:35
I am with you on this. No one should have ownership of the square. It’s a public space that is built and maintained by tax payers and it should serve us all equally. But you’re still Kichamo Komalo. KIFU!
yaballo wrote: ↑10 May 2021, 02:18PHOTO: PHOTO: THOUSANDS OF MUSLIMS PRAYING AT ABIOT/MESQEL ADEBABAY 14 YEARS AGO [AKA DURING WOYANE'S ERA]. WONDER WHAT MAY BE THE REAL REASON FOR THE CURRENT DRAMA. BIZARRE ...
ቦታው ከዚህ በፊትም ሲሰገድበት ነበር። አንድም ቀን ህዝቡ በዚህ ጉዳይ ተጋጭቶ አያውቅም። ነገሩን ያጋነነውም, የከለከለውም ራሱ መንግስት ነው። It has nothing to do with the majority of Christians. ከዚህ ሁሉ ምን እንደሚያገኙ አላውቅም።
ሙስሊም ወንድሞቻችን የዛሬ 14 አመት መስቀል አደባባይ ሲሰግዱ ያነሳሁዋቸው ፎቶ ነው [aka during woyane's era]። ሃይማኖታዊ ስርአቱን ሁላችንም ስለምንወደው እንደቤተሰብ ሁላችንም በረንዳችን ላይ ቆመን ነበር የምናየው። አንድ ቀን አጀንዳ ሆኖ አያውቅም። የፖለቲከኞች መጫወቻ አትሁኑ ለማለት ያክል ነው።
![]()


