Page 1 of 1

ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 06:23
by Ejersa
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት "ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)" እና "ሸኔ" በሽብርተኝነት እንዲሰየሙ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በአንድ ደምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 06:31
by kibramlak
ግን ሸኔ ማነው? ማብራሪያ አለው? ማነው ወኪሉ ወይስ አባላቶቹ እነማን ናቸው?
Ejersa wrote:
06 May 2021, 06:23
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት "ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)" እና "ሸኔ" በሽብርተኝነት እንዲሰየሙ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በአንድ ደምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 06:43
by Hameddibewoyane
የዛሬው የህ/ተ/ምክር ቤት ውሳኔ ለትናንቱ የG-7 መግለጫ ማርከሻ መድሃኒት ነው !!!! የቡድን 7 (G-7 ) አገሮች ትናንት መግለጫ አውጥተዋል። ኢትዮጵያን በተመለከተው የመግለጫው ክፍል ላይ ዋነኛውንና የጠበቅኩትን ሃሳብ በመግለጫው መጨረሻ ላይ ልክ እንደቀላል ነገር ጣል አድርገዋታል። "ብሔራዊ እርቅ ይደረግ" ይላል። ደግነቱ ግን የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ሸኔንና ህወሃትን 'ሽብርተኛ' ብሎ በሙሉ ድምፅ ፈርጇል። እንግዲህ ብሔራዊ እርቁ ይሁንም እንኳን ከተባለ ሸኔንና ህወሓትን ያገለለ ነው የሚሆነው ማለት ነው።
Ejersa wrote:
06 May 2021, 06:23
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት "ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)" እና "ሸኔ" በሽብርተኝነት እንዲሰየሙ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በአንድ ደምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 06:54
by temari



Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 07:00
by Kuasmeda
:lol: :lol: :lol: :lol:
temari wrote:
06 May 2021, 06:54



Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 07:25
by Abdisa
What a wonderful news!

The fact that the long-awaited designation took place just days ahead of the infamous envoy's scheduled visit to Ethiopia, it successfully rendered his mission ineffective by leaving no room for negotiations.

PM Abiy Ahmed has once again proved to be wise beyond his years by seeking the counsel of his seasoned and politically astute African allies with long track records of foiling evil plots before they hatched.

“Sometimes problems don’t require a solution to solve them; Instead they require maturity to outgrow them.” – Steve Maraboli

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 07:33
by Hameddibewoyane
Ejersa wrote:
06 May 2021, 06:23
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት "ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)" እና "ሸኔ" በሽብርተኝነት እንዲሰየሙ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በአንድ ደምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 07:42
by Digital Weyane
በፌስቡክ ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በትዊተር ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በመረጃ ፎሩም ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በዩቱብ ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በፓልቶክ ቢሞጣ መች ይገባ ነበር
በፓርላማ አድርጎ ሞጣ በማናውቀው አገር
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ! :cry: :cry: :cry:

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 08:22
by Kuasmeda

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 09:39
by Fiyameta

😇 እልልልልልልልል 🎵 🎶 🎷 እልልልልልልልል 👋 👏
🎸 🎹 🎺 🎻 🎼 እልልልልልልልል 😍 💪 💫

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 10:39
by Kuasmeda
Officially designated as Terrorist and official names have been labeled for the two Junta's by Ethiopian Parliament double exclamation mark. The implications:

:arrow: Any dealing with these groups will make as a collaborator,

:arrow: The money looted and property owned will be confiscated,

:arrow: No negotiation with these groups,

It warns many not to be part of them and cooperate :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
06 May 2021, 06:23
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት "ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)" እና "ሸኔ" በሽብርተኝነት እንዲሰየሙ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በአንድ ደምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 11:51
by Hameddibewoyane

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 11:57
by Weyane.is.dead
How can anyone support parasite tplf? Tigrayans need to do some soul searching. At least those who still hope for the return of the dead.
Hameddibewoyane wrote:
06 May 2021, 11:51

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 15:32
by Fiyameta
:mrgreen: :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 16:54
by Fiyameta

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 06 May 2021, 19:49
by Fiyameta

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 07 May 2021, 08:13
by Weyane.is.dead
Qiqiqiqi Qiqiqiqi Qiqiqiqi Qiqiqiqi :mrgreen:

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 07 May 2021, 09:22
by Fiyameta
:mrgreen: :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

Re: ሰበር ዜና: ህወሓትና ሼኔ ሽብርተኛ ተብለው በህዝብ በተወካዮች ምክርቤት ፀደቀ!

Posted: 07 May 2021, 10:21
by Digital Weyane
ከጁንታ ዎደ አሸባሪነት ኡንዴት ኡንደተሸጋገርን ግራ ገብቶኛል። :roll: :roll: