የመቐለ ነዋሪ ወንጀለኞች እያጋለጠ ነው!
Posted: 03 May 2021, 13:13
በመቐለ ዓዲ ሓውሲ የተባለ መንደር ገብረመድህን የተባለ የቡና ነጋዴ በቤቱ ሚልየኖች ብር ማስቀመጡ ከህዝብ በደረሰ ጥቆማ መሰረት ዛሬ ረፋድ ላይ በቁጥጥር ስር ውሏል።
በኢትዮጵያ ህግ መሰረት በሚልየን የሚቆጠር ብር ቤት ውስጥ ማስቀመጥ ወንጀል ነው።
በኢትዮጵያ ህግ መሰረት በሚልየን የሚቆጠር ብር ቤት ውስጥ ማስቀመጥ ወንጀል ነው።