Page 1 of 1

የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው!

Posted: 01 May 2021, 21:35
by Ejersa
በመቐለ ከተማ ኩሓ ክፍለ ከተማ የአሸባሪው ህወሓት የፕሮፖጋንዳ ሃላፊ የነበረ እነ አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል፣ አቶ አታኽልቲ ሃይለስላሴ ጨምሮ 45 የኩሓ ልጆች በሃሰተኛ ክስ እንዲታሰሩ ያደረገ ጁንታው የማይ ቅነጣል ልጅ ሃፍቶም ተጠምቀ በቁጥጥር ስር ዋለ።

ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ አሁንም ወጣቶች ከተማ ላይ በማደራጀት የከተማ ሴል በማድረግ እንዲያሸብሩ ሲያስተባብር የነበረ መሆኑ ምንጮች ገልፀውልናል።

የፌደራል ድህንነት ከመከላከያ ጋር በመቀናጀት ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ ካለበት ጉድጓድ አውጥቶ ይዞታል።


Re: የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው!

Posted: 01 May 2021, 21:44
by pushkin
:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
01 May 2021, 21:35
በመቐለ ከተማ ኩሓ ክፍለ ከተማ የአሸባሪው ህወሓት የፕሮፖጋንዳ ሃላፊ የነበረ እነ አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል፣ አቶ አታኽልቲ ሃይለስላሴ ጨምሮ 45 የኩሓ ልጆች በሃሰተኛ ክስ እንዲታሰሩ ያደረገ ጁንታው የማይ ቅነጣል ልጅ ሃፍቶም ተጠምቀ በቁጥጥር ስር ዋለ።

ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ አሁንም ወጣቶች ከተማ ላይ በማደራጀት የከተማ ሴል በማድረግ እንዲያሸብሩ ሲያስተባብር የነበረ መሆኑ ምንጮች ገልፀውልናል።

የፌደራል ድህንነት ከመከላከያ ጋር በመቀናጀት ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ ካለበት ጉድጓድ አውጥቶ ይዞታል።


Re: የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው!

Posted: 01 May 2021, 21:57
by Ejersa
Please wait, video is loading...
Ejersa wrote:
01 May 2021, 21:35
በመቐለ ከተማ ኩሓ ክፍለ ከተማ የአሸባሪው ህወሓት የፕሮፖጋንዳ ሃላፊ የነበረ እነ አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል፣ አቶ አታኽልቲ ሃይለስላሴ ጨምሮ 45 የኩሓ ልጆች በሃሰተኛ ክስ እንዲታሰሩ ያደረገ ጁንታው የማይ ቅነጣል ልጅ ሃፍቶም ተጠምቀ በቁጥጥር ስር ዋለ።

ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ አሁንም ወጣቶች ከተማ ላይ በማደራጀት የከተማ ሴል በማድረግ እንዲያሸብሩ ሲያስተባብር የነበረ መሆኑ ምንጮች ገልፀውልናል።

የፌደራል ድህንነት ከመከላከያ ጋር በመቀናጀት ሃፍቶም ተጠምቀ የተባለው ጁንታ ካለበት ጉድጓድ አውጥቶ ይዞታል።


Re: የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው!

Posted: 02 May 2021, 06:23
by Weyane.is.dead
Apprehending terrorist tplf and their supporters should be number 1 priority.

Re: የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው!

Posted: 02 May 2021, 06:47
by Abdisa
GREAT NEWS! :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen: