Page 1 of 1
አማራ በኦነግ ኦሮሙማ የዐብይ አህመድ ኮማንድ ፓስት ሰራዊት ስም በሻጥር ተወሯል --- ምሥጋና ለሎሌው ብአዴን ይድረስ።
Posted: 29 Apr 2021, 19:37
by Abere
አማራ በኦነግ ኦሮሙማ የዐብይ አህመድ ኮማንድ ፓስት ሰራዊት ስም በሻጥር ተወሯል --- ምሥጋና ለሎሌው ብአዴን ይድረስ።የአማራ ህዝብ ነፃ መውጣት ያለበት ይዞ ከሚያስደበድብው ፤ ፈልጎ ከሚያሳስረው እና ከሚያስገድለው ብአዴን ነው በመጀመሪያ። ለምንድን ነው የአማራ ሕዝብ ብአዴን ላይ ዐድማ እና ትግል ቅድምያ የማያደርገው ለምን ይታዘዛል። የኦነግ ኮንዶም የሆነውን ብአዴን መመራት በዕምቢተኝነት እሳካለቆመ የአማራ ህዝብ ስቃይ ይቀጥላል። አማራ ውርደቱን ተላላኪውን ብአዴን በመጣል ብቻ ነው።
Re: አማራ በኦነግ ኦሮሙማ የዐብይ አህመድ ኮማንድ ፓስት ሰራዊት ስም በሻጥር ተወሯል --- ምሥጋና ለሎሌው ብአዴን ይድረስ።
Posted: 29 Apr 2021, 21:06
by sun
Re: አማራ በኦነግ ኦሮሙማ የዐብይ አህመድ ኮማንድ ፓስት ሰራዊት ስም በሻጥር ተወሯል --- ምሥጋና ለሎሌው ብአዴን ይድረስ።
Posted: 29 Apr 2021, 22:14
by Union
ሀያ ሰባት አመት ውርደት ትቋቁሞ ለዚህ የበቃው አማራ አሁንም ይህን ግዜ አሳልፎ በአሸናፊነት ይወጣል
Abere wrote: ↑29 Apr 2021, 19:37
አማራ በኦነግ ኦሮሙማ የዐብይ አህመድ ኮማንድ ፓስት ሰራዊት ስም በሻጥር ተወሯል --- ምሥጋና ለሎሌው ብአዴን ይድረስ።የአማራ ህዝብ ነፃ መውጣት ያለበት ይዞ ከሚያስደበድብው ፤ ፈልጎ ከሚያሳስረው እና ከሚያስገድለው ብአዴን ነው በመጀመሪያ። ለምንድን ነው የአማራ ሕዝብ ብአዴን ላይ ዐድማ እና ትግል ቅድምያ የማያደርገው ለምን ይታዘዛል። የኦነግ ኮንዶም የሆነውን ብአዴን መመራት በዕምቢተኝነት እሳካለቆመ የአማራ ህዝብ ስቃይ ይቀጥላል። አማራ ውርደቱን ተላላኪውን ብአዴን በመጣል ብቻ ነው።