Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 27 Apr 2021, 19:15
የአማራ ልዩ ሃይል አሁንም በአበርገለ የጁንታ ርዝራዥ ሲደመስስ ውሏል። በዋግኽምራ ዞን አበርገለ ወረዳ ጁንታው ድንገተኛ ጥቃት የከፈተ ሲሆን በጀግናው የአማራ ልዩ ሃይል ጁንታው በማያዳግም ሁኔታ ደምስሶታል።
የአማራ ልዩ ሃይል ለሃገሩ መስዋእትነት እየከፈለ ነው ክብር ይገባዋል!
