አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ መለሳለስ የመረጠችው የአማራ ሃይል ስለተነሳ ነው
Posted: 25 Apr 2021, 23:42
ልብ በሉ አሜሪካና ግብጽ አቢይን አዋክበው በማዳከም እንዲንበረከክ የትግሬና ኦሮሞ እና የሻንጉል ባንዳዎችን መርዳት አጧጥፈው ነበር ።
በዚህ መሃል አማራ ተነሳ።
በነአሜሪካ ግምት ያማራ ሃይል በማዕከላዊ መንግስት ውስጥ ከጠነከረ የኢትዮጵያ ብሄረተኛነት ስለሚገን ያ ደሞ ድሮም የሚፈሩት ነገር ስለሆነ ምርጫቸው አቢይን መደገፍ ሆነ ።
የትግሬ ጉዳይ ትርፍ የለሽ ጉዳይ ነው። ዎያኔን መልሰው ቢረዱ ሌላ የስደት ጎርፍ ከመፍጠር ሌላ ዉጤት የለውም።
ለዚህ ነው ለግዜውም ቢሆን አሜሪካ መለሳለስ የያዘው!
በዚህ መሃል አማራ ተነሳ።
በነአሜሪካ ግምት ያማራ ሃይል በማዕከላዊ መንግስት ውስጥ ከጠነከረ የኢትዮጵያ ብሄረተኛነት ስለሚገን ያ ደሞ ድሮም የሚፈሩት ነገር ስለሆነ ምርጫቸው አቢይን መደገፍ ሆነ ።
የትግሬ ጉዳይ ትርፍ የለሽ ጉዳይ ነው። ዎያኔን መልሰው ቢረዱ ሌላ የስደት ጎርፍ ከመፍጠር ሌላ ዉጤት የለውም።
ለዚህ ነው ለግዜውም ቢሆን አሜሪካ መለሳለስ የያዘው!