Page 1 of 1

አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ መለሳለስ የመረጠችው የአማራ ሃይል ስለተነሳ ነው

Posted: 25 Apr 2021, 23:42
by Horus
ልብ በሉ አሜሪካና ግብጽ አቢይን አዋክበው በማዳከም እንዲንበረከክ የትግሬና ኦሮሞ እና የሻንጉል ባንዳዎችን መርዳት አጧጥፈው ነበር ።

በዚህ መሃል አማራ ተነሳ።

በነአሜሪካ ግምት ያማራ ሃይል በማዕከላዊ መንግስት ውስጥ ከጠነከረ የኢትዮጵያ ብሄረተኛነት ስለሚገን ያ ደሞ ድሮም የሚፈሩት ነገር ስለሆነ ምርጫቸው አቢይን መደገፍ ሆነ ።

የትግሬ ጉዳይ ትርፍ የለሽ ጉዳይ ነው። ዎያኔን መልሰው ቢረዱ ሌላ የስደት ጎርፍ ከመፍጠር ሌላ ዉጤት የለውም።

ለዚህ ነው ለግዜውም ቢሆን አሜሪካ መለሳለስ የያዘው!

Re: አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ መለሳለስ የመረጠችው የአማራ ሃይል ስለተነሳ ነው

Posted: 25 Apr 2021, 23:54
by Horus

Re: አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ መለሳለስ የመረጠችው የአማራ ሃይል ስለተነሳ ነው

Posted: 26 Apr 2021, 01:23
by Horus

Re: አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ መለሳለስ የመረጠችው የአማራ ሃይል ስለተነሳ ነው

Posted: 26 Apr 2021, 03:40
by Aba
Horus wrote:
25 Apr 2021, 23:54
What a bunch of crap. Where do these people get all these far-fetched ideas? Do they really think Mamo qillo and Issu jillo could outsmart all the US, EU and the Israeli intelligence agencies? Give us a break and stop this crappy youtu.be garbage show.