Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42555
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የብሄራዊ ደህንነት መማክርት መግለጫ ያሳፍራል

Post by Horus » 24 Apr 2021, 13:05

አንድ፣ 'የተወደዳችሁ ያገራችን ሕዝቦች' የሚለው የዎያኔ ጸረ ኢትዮጵያ መፈክር ይህ ያቢይ ቡድንም ደገመው! ያቅለሸልሻል!

ሁለት፣ ሙሉ መግለጫው በቃላት፣ በምሳሌ፣ መሚታፎር ያሸበረቀ የክሊሼ ጎርፍና ባዶ ፕሮፓጋንዳ ነው።


ሶስት፣ አንድም ቦታ ጠላት የሚሉትን በስም የማይጠራ ያገሪቱ ከፍተኛ መግለጫ ፍጹም አስገራሚና አሳዛኝ ነው።

ያንድ አገር የመጨረሻ የደህነት መሪዎች ተሰብስበው የኢትዮጵያ ጠላት ማን እንደ ሆነ በስም የማይጠራ፣ ብሎም እነዚህን ጠላቶ እንዴት እንደ ሚያሸንፍ ለህዝብ የመንገር ድፍረትና ግልጽነት የሌለው ቡድን ነው ።

የሰማሁት 90% ባሽሙር እና በምሳሌ ያሸበረቁ ዴማጎጊ ወይም ስብከት ነው ።

https://www.youtube.com/watch?v=vLUPz6CcWhg&t=630s

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13204
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የብሄራዊ ደህንነት መማክርት መግለጫ ያሳፍራል

Post by DefendTheTruth » 24 Apr 2021, 13:37

Horus wrote:
24 Apr 2021, 13:05
አንድ፣ 'የተወደዳችሁ ያገራችን ሕዝቦች' የሚለው የዎያኔ ጸረ ኢትዮጵያ መፈክር ይህ ያቢይ ቡድንም ደገመው! ያቅለሸልሻል!

ሁለት፣ ሙሉ መግለጫው በቃላት፣ በምሳሌ፣ መሚታፎር ያሸበረቀ የክሊሼ ጎርፍና ባዶ ፕሮፓጋንዳ ነው።


ሶስት፣ አንድም ቦታ ጠላት የሚሉትን በስም የማይጠራ ያገሪቱ ከፍተኛ መግለጫ ፍጹም አስገራሚና አሳዛኝ ነው።

ያንድ አገር የመጨረሻ የደህነት መሪዎች ተሰብስበው የኢትዮጵያ ጠላት ማን እንደ ሆነ በስም የማይጠራ፣ ብሎም እነዚህን ጠላቶ እንዴት እንደ ሚያሸንፍ ለህዝብ የመንገር ድፍረትና ግልጽነት የሌለው ቡድን ነው ።

የሰማሁት 90% ባሽሙር እና በምሳሌ ያሸበረቁ ዴማጎጊ ወይም ስብከት ነው ።

https://www.youtube.com/watch?v=vLUPz6CcWhg&t=630s


Which means that there is no smoking gun, what so ever and they are just making un called for alert?

In that case, do you also mean that Ethiopia has got no arch-enemy, a strong rival to our existence as a nation, forget about as a strong nation, and there is no need to call on the nation to be attentive?

If you think there could be an enemy of the country, then why do you think it would have been more prudent to call the name(s) of the enemies in public? To gain what?

የአንተ ነገር ኢኮ የአለቀዉ "ገንዘብ ከስገኘች ለምን አትሸጥም አትለወጥም"፣ የልክ ቀን ነዉ። አሳፋሪዉስ አንተ ነበርክ።

True Ethiopian patriots are always cognizant of the fact that Ethiopia has got many external enemies and internal traitors, who don't look back to sell the country to a higher bidder. So, the threat is real and persistent.

If you were also from the camps of the true Ethiopian patriots then you would have paid due attention to the following video and listened to it again and again until something may percolate into you dingay ras!


https://www.youtube.com/watch?v=AZaKuPA4Mf8

Horus
Senior Member+
Posts: 42555
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የብሄራዊ ደህንነት መማክርት መግለጫ ያሳፍራል

Post by Horus » 24 Apr 2021, 13:55

DDT,

ሌባ ላመሉ ቅቤ ይልሳል ይባላል፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ በውስጥ የሚያምሱት እና በውጭ የሚያጠቁት ጠላቶቹን በውል ያውቃቸዋል። አንተና መሰል ካድሬ ነው አላማውና አድር ባይነቱን በቃላት ማዥጎር ጎር የሚደባብቅ!! ለምንድን ነው የኢትዮጵያን ጠላቶች በስም ጠርቶ ለሕዝብ ማሳወቅ የተፈራው?

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13204
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የብሄራዊ ደህንነት መማክርት መግለጫ ያሳፍራል

Post by DefendTheTruth » 24 Apr 2021, 14:24

Horus wrote:
24 Apr 2021, 13:55
ለምንድን ነው የኢትዮጵያን ጠላቶች በስም ጠርቶ ለሕዝብ ማሳወቅ የፈራው?
Horse,

I did ask you the following: "To gain what?", why didn't you answer?

To call me a cadre is just laughable.

I am not even interested in politics, it is not my passion ( i am not a politician, I said multiple times here). i have a different passion, which gives me a satisfcation and perhaps also help my country in its quest to achieve greatness of self-sufficiency.

Ethiopia was a country that was in a position to support Germany in times of its need, today, thanks to people like you, the aid flows in the opposite direction.

Listen to the following video, until it may percolate into your dingay ras.


Horus
Senior Member+
Posts: 42555
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የብሄራዊ ደህንነት መማክርት መግለጫ ያሳፍራል

Post by Horus » 24 Apr 2021, 15:21

DDT,

ዝም ብለህ ዙሪያ ጥምጥም ት ዞራለህ ። ካድሬ ካልሆንክ አንጎልክን እንውነት የዲያይ ክፈተው ። ከላይ ያለው መግለጫ አንድ ደርዘን የሚሆኑ በሃሳብ፣ በራዕይ ፣ በእምነት ፣ ማንምን የማይስማሙ የጎሳ ውኪሎች (ታናንሽ መሳፍንቶች) ሁሉም የሚፈልጉትንና የሚፈሩትን እርስ በርስ ሚጋጩ ሃሳብና ፋክቶች እንዲገቡለት ሰግስጎ ሲያበቃ የማንም ሃሳብና ፋክት በስም እይዳይጠራ ተወስኖ የተጻፈ የማይተማመኑና ባላማ የሚጣረሩ ሰዎች ያወጡት ሽፍንፍን ፋይዳ ቢስ ዝብዝብ ነው ።

ባንድ ቃል የርስበርስ መፈራራትና መደባበቂያ ዶክመንት ነው። ይህ ባይሆን መሪነት የሚሰጥ፣ ወዳጅና ጠላት የሚለይ፣ ሕዝብ በፋክትና ሃቅ በውቀት የሚመራ አዋጅ ያውጁ ነበር። ነገር ግ ን የኢትዮጵያ ችግርም ያለው ራሳቸው ውስጥ ለሆነ ያንን ነው ሚሸፋፍኑት ።

ግልጽ መሪ የሌለው ሕዝብ፣ ጠላቱን ለይቶ የማያውቅ ሕዝብ አገሩን መመራት ሳይሆን ራሱን ሊከላከል አይችልም ።

ለ3 አመት የምሰማው ይህው ነው ። ይሰለቻል !!!

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የብሄራዊ ደህንነት መማክርት መግለጫ ያሳፍራል

Post by Wedi » 24 Apr 2021, 15:28

Horus wrote:
24 Apr 2021, 13:05
ሶስት፣ አንድም ቦታ ጠላት የሚሉትን በስም የማይጠራ ያገሪቱ ከፍተኛ መግለጫ ፍጹም አስገራሚና አሳዛኝ ነው።

ያንድ አገር የመጨረሻ የደህነት መሪዎች ተሰብስበው የኢትዮጵያ ጠላት ማን እንደ ሆነ በስም የማይጠራ፣ ብሎም እነዚህን ጠላቶ እንዴት እንደ ሚያሸንፍ ለህዝብ የመንገር ድፍረትና ግልጽነት የሌለው ቡድን ነው ።

የሰማሁት 90% ባሽሙር እና በምሳሌ ያሸበረቁ ዴማጎጊ ወይም ስብከት ነው ።



አሸባሪው እኮ ራሱ መንግስት ስለሆነ ነው ጠላት ብሎ የሚጠራው የጠፋበት፡፡

Horus እስኪ ይህችን እያት!!

የኦሮሞን ወጣት "ኦነግ ሸኔ" የሚል የዳቦ ስም እየሰጠ እያሰለጠነ የሚያስታጥቀን እና እያስጨፈጨን ያለው ኦህዴድ ነው፡፡ ከታች ያለውን ፎቶ ተመልክት፡፡ ይህ ፎቶ "የኦነግ" ጦር የምረቃ ስነስርዓት ነው፡፡ ከፎቶው በግራ በኩል እንድምታየው በርካታ መኪናዎች ተደረድረው ቁመዋል፡፡ ምናልባትም እነዚህ ምኪናዎች ይህን የሰለጠነውን "የኦነግ" ጦር ለመመረቅ የኦህዴድ ባለስልጣናት የመጡባቸው መኪናዎች ናቸው፡፡ በኦህዴድ እገዛ ካልሆነ ኦነግ በምንም ምክንያት ይህን ያክል መኪና ሊኖረው አይችልም፡፡ በተጨማሪም ይህ ጨፍቻፊ ቡድን የሚይዙት ስናይፐር እና የታጠቁት ከባድ የቡድን መሳርያ ካለ ኦህዴድ ድጋፍ የትም አይግኝም፡፡ ስለዚህ በእኔ እምነት ኦነግ ሸኔ የሚባለው ኦህዴድ አስልጥኖ ያስታጠቀው የኦህዴድ ጨፍጫፊ ሃይል ነው!!




Horus
Senior Member+
Posts: 42555
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የብሄራዊ ደህንነት መማክርት መግለጫ ያሳፍራል

Post by Horus » 24 Apr 2021, 15:33

በተረትና ምሳሌ ሚሸፋፈነው ነገር ይህ ነው?

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: የብሄራዊ ደህንነት መማክርት መግለጫ ያሳፍራል

Post by Lakeshore » 24 Apr 2021, 22:15

ይሄ ሁሉ አንቶ ፈንቶ በንድ ቃል የጥቃለላል። ምንም ያሉት ነገር የለም አርሚጃ አየተወሰድ ነው ይህንንማ ባለፈው ፫ ኣምት ሲሉት የነበረ ነው። የህዝብ ቁጣ ይስፈራቸው ሆዳሞች ኣሉ ለመባል ብቻ የቃላት ዲሪቶ ያሰሙበት ነው። ነገረውናል አኮ መከላከያ ኣቅቶታል ብለው። አና ኣሁን ይማራው የኣሳያቸዋል አንዴት አንደሚቻል አና አነሱንም ደናቁርቶቹን ኣባሮ እውነተግና የህዝብ ተውካዮቹን ያስቀምጣል።

በመጀመሪኣ በምን መስፈርት ነው የደህንንት ሃላፊ አንዲሁም ሌሎቹ በቦታው የተቀምጡት። ስንት ኣይነት ኣዋቂ ዎች ባሉበት ኣገር ኣንዱ መልሱ አነ ጀነራል ኣሳምነውን አና የኣማራውን ጋንቴ ዶችቶር ኣሳለፈው ሰልሰጡ ነው። አና ኣሁንም ኣማራን በተሻለ ዋጋ ለመሸጥ የሚመለሱ ነው ብሎ ማሰብ አነ ተመስገን አና ገዱን ኣገኝ ሁን ስልቡ ደመቀ መኮንን መጃጃል ነው። ተግሉ መቅጠል ኣለበት ወንጀለኞች በሙሉ ለፍርድ ኣሁኑኑ ይቅረቡ አርምጃ ብቻ ሳድይሆን አርሚጃው ሚን አንድሆነ ክንሚስላቸው ለህዝብ ይቅረብ፣ ምክኛቱም ህዝቡ አነማን አንደሆኑ ስልሚያቃቸው። ኣምራው መታጠቅ ኣለበት የውጭወም ዲኣስፖራ በገንዘብ የረዳል።

ሌላው ደግሞ የኣምራን ብሶት ከግድቡ ጋር ለማገናኘት የሚሞከረው የከብት ጋሎች የወረደ ፖሊቲካ ኣይሰራም ኣማራ አየሞተ ግድብ ግድብ ማለት ምንም ትርጉም የለውም ኣማራ ሞቶ አሌክትሪኩ ማን ሊጠቀምበት ነው ጋላ ስለዚህ ህልወና ና ነጻነት ነው በመጀመሪያ አስከዛሬ የልግደቡ ኖረናል።ይሄ የለባ ኣበይ መንግስት መብራቱስ ቢመንጭ ወደ ኦሮሚያ ካልዘርጋን ሊል ስለሆነ መጀመሪኣ ጋላ ቦታውን መያዝ ኣለበት አንድ ወያኔ
Top

Post Reply