Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13066
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና: የአማራ ክልል ብልፅግና በባሕርዳር የዓብይን ፎቶ እንዲቀደድ ተባብረዋል ያላቸውን አመራሮች ላይ አብዮታዊ እርምጃ ወሰደ

Post by Thomas H » 24 Apr 2021, 11:15

ሰሞኑን በአማራ ክልል ብጥብጥ እጃቸው ያለበት የአማራ ክልል ብልጽግና ከፍተኛ አመራሮችና ነጋዴዎች ስም ዝርዝራቸው እነሆ።

1. ዮሀንስ ቧያለው
2. ላቀው አያለው
3. ፀጋ አረጋ
4. መላኩ አለበል
5. ጃንጥራር አባይና
6. ዳግማዊት ሞገስ ናቸው።

ከነጋዴዎች ቡድን ደግሞ
1. ወርቁ አይተነውና
2. አበባው ደስታ(Star Business Groupe) መሆናቸው ታውቋል።