Page 1 of 1
"ወለጋ የአማራ ነው " ሻለቃ ዳዊት!! አብይና ሽመልስ ይህንን የአማራ ድምፅ ሰምተው ይሆን? ምን ሊያረጉ ነው?ወደ አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሊከሰሱ ስማቸው ይፋ የሆኑ ባለስልጣኖች
Posted: 24 Apr 2021, 03:51
by Abaymado
የሽመልስ አብዲሳ አፍ ገና ብዙ መዘዝ ያመጣል:: ይህን ያህል ሕዝብ ተነስቶ አያቅም:: አብይ ምን ሊያረግ ነው? ሊያፍን? አስፈሪ ነው:: ከ 14:18 ጀምሮ ያለውን የህዝብ ድምፅ ተከታተል
Re: "ወለጋ የአማራ ነው " ሻለቃ ዳዊት!! አብይና ሽመልስ ይህንን የአማራ ድምፅ ሰምተው ይሆን? ምን ሊያረጉ ነው?
Posted: 24 Apr 2021, 07:00
by Abaymado
ገራሚ የሻለቃ ዳዊት ኢንተርቪው:
"
- በዓለም ላይ መሪዎቹን የጣለው protest ነው::
- ባለስልጣኖች ግዜ አልፎ በአማራ ላይ ያለው ጭፍጨፋ አልጠየቅበትም ካለ ሞኝ ናቸው::
- አማራ ዞሮ ዞሮ መሬቱን አያጣም:: እንደውም አሁን ያለውን መሬት ብቻ ሳይሆን የቀድሞው መሬቱን ኦሮሞ መጥቶ የሰፈረበትን የቀድሞ መሬቶች የማስመለስ የሚችልበት ኃይል ይፈጥራል:: ችግር የፈጠረው የአመራር ማጣት ነው?:: ብአዴን ይህን የገንዘብ::
"
Re: "ወለጋ የአማራ ነው " ሻለቃ ዳዊት!! አብይና ሽመልስ ይህንን የአማራ ድምፅ ሰምተው ይሆን? ምን ሊያረጉ ነው?ወደ አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሊከሰሱ ስማቸው ይፋ የሆኑ ባለስልጣኖች
Posted: 24 Apr 2021, 07:38
by Abaymado
ወደ አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሊከሰሱ ስማቸው ይፋ የሆኑ ባለስልጣኖች ስም ዝርዝር (1:29:30):
1- ሽመልስ አብዲሳ
2- አደም መሐመድ (እታማዞር ሹም )
3- ደመላሽ ገሚካኤል (ደህንነት )
4- አራርሳ መርዳሳ (የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር )
5- አበበ ገረሱ (የኦሮምያ ደህንነት )
6- ጋድሴ ሁሴን (የሻሸመኔ ፖሊስ )
7- አቫድሌ ሁሴን (የበነሻንጉል ክልል መሪ)
8
9
10
Re: "ወለጋ የአማራ ነው " ሻለቃ ዳዊት!! አብይና ሽመልስ ይህንን የአማራ ድምፅ ሰምተው ይሆን? ምን ሊያረጉ ነው?ወደ አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሊከሰሱ ስማቸው ይፋ የሆኑ ባለስልጣኖች
Posted: 25 Apr 2021, 14:32
by Abaymado
ምናልባት ለአብይና ደጋፊዎቹ ትልቅ ራስ ምታት ከሆኑት ሰው መካከል ሻለቃ ዳዊት ናቸው:: ሻለቃ ራሳቸውን መጠበቅ አለባቸው ብዬ አምናለሁ ::
እንዲህ ብለዋል:
" ጠዋት ስንት አማራ ታርዶ ፀፀት ሳይናገር : ከሰዓት በህዋላ አትክልት ይተክላል:: አትክልት ተክሎ የሚወራለት ስለ አትክልቱ ነው እንጂ ጠዋት ስለተገደለው ኢትዮጵያኖች አይደለም:: "
" የራሱንም ህልውና ማንነት የአብይን ማንነት የኢትዮጵያን ማንነት አብሮ ለማጥፋት የሚፈልግ ሰው ምን ይባላል? በሽተኛ መሆን አለበት:: 1:23:45"
" እንኩዋን የኢትዮጵያን ሕዝብ የኦሮሞን ሕዝብ አይወክልም:: ኦሮሞዎችም ቢሆን እሱን መጠቀሚያ ይንጅ ዞሮ ዞሮ እሱን መሪ እንደማያረጉት እርግጠኛ ነኝ::"