Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

BREAKING NEWS ኢትዮጵያዊው የፐለቲካ ፕሮፌሰር አገሪቱ የሚጠብቃትን በእንባ በመታጀብ አሳወቁ

Post by clear12 » 21 Apr 2021, 14:50

ኢትዮጵያ ውስጥ ሰበር ዜና እየጠበቁ አምላክ ሹካ አለኝ የሚሉ ነብይ ነን ባይ የሳይኮሎጂ ቁማርተኞች ሰሞኑን ገበያቸው ደርቷል
:mrgreen: :mrgreen: :roll: ህዝቡን ስነ ልቦናውን ሰርቆ ኪስ ውስጥ ለማስገባት በእንባ የታጀበ ስሙኝ እመኑኝ ቲያትር ያስፈልጋል :roll: :idea: :idea: