Page 1 of 1

በዎያኔ ትግሬ የ6ኛ ክፍል ወጠጤ የተጠፈጠፈው የጎሳ ቂጣ ፍርክርኩ ወጣ !

Posted: 20 Apr 2021, 15:16
by Horus
የጎሳ መንግስት ባለበት የዜጎች ጦር ሰራዊት ሊኖር አይችልም ። የጎሳ መንግስት ላይ ቁጭ ብሎ ኢትዮጵያዊነትን መስበክ የአቢይና የሺመልስ ሽወዳ ነው !! ይህ ቆሻሻ የዘር መንግስትና የዘር ክልል ሳይፈርስ ማንም በሰላም አይኖርም !! ገና ጦሩ በዘር ተከፋፍሎ እርስ በርሱ ይዋጋል !!


Re: በዎያኔ ትግሬ የ6ኛ ክፍል ወጠጤ የተጠፈጠፈው የጎሳ ቂጣ ፍርክርኩ ወጣ !

Posted: 20 Apr 2021, 15:26
by Horus

Re: በዎያኔ ትግሬ የ6ኛ ክፍል ወጠጤ የተጠፈጠፈው የጎሳ ቂጣ ፍርክርኩ ወጣ !

Posted: 20 Apr 2021, 15:48
by Horus

Re: በዎያኔ ትግሬ የ6ኛ ክፍል ወጠጤ የተጠፈጠፈው የጎሳ ቂጣ ፍርክርኩ ወጣ !

Posted: 20 Apr 2021, 16:00
by Horus
እውነቱን ከፈለጋችሁ ይህችን ሴት ስሟት ። ይህን ጭፍጨፋ የኢያቀናብረው ያቢይ ታማኝ አማካሪ አባ ዱላ ነው ። የኢትዮጵያ ጎሳዎች ከሮሞ ተረኛ ተስፋፊነት ራሳቸውን በአንድነት መጠበቅ አለባቸው ። በሬ ካራጁ ያዳራል እንዲሉ !! አባ ዷላ ደቡብን በጉቦ ለመዋጥ አቢይ የቀጠረው ያባ ገዳ ወራሪ ነው። እኔ ሺ ግዜ ብያለሁ ይህ መለስ የሰራው ያሸዋ ቤት መፍረስ ነው ያለበት ።




Re: በዎያኔ ትግሬ የ6ኛ ክፍል ወጠጤ የተጠፈጠፈው የጎሳ ቂጣ ፍርክርኩ ወጣ !

Posted: 20 Apr 2021, 19:23
by Horus
በሰሜን ሸዋ የቆመው ወታደራዊ አስተዳደር ያሚያሳየው የኢትዮጵያ ጦር የሚባለው የክሎችን ድንበር ይጠብቃል የእያንዳንዱ ሁሉም ጎሳ ሰው ሕይወት ሳይሆን። ማለትም በኢትዮጵያ ደሞዝ የረሳቸውን ጎሳ ክልል ድንበር ጠባቂዎች ናቸው።

በተለይ ኦሮሞ የሆኑ ወታደሮችና አዛዦች ። ስለዚህ ላማራው መሞት ወይ ትግሬ ባለስልጣን ወይ ኦሮሞ ነው።

ይህን ደሞ አቢይ በግድ ማወቅ አለበት፣ ያውቃል !

ይህ ነው ያቢይ ወደ ፊት ግዙፍ ችግር .... አለመታመን !!

Re: በዎያኔ ትግሬ የ6ኛ ክፍል ወጠጤ የተጠፈጠፈው የጎሳ ቂጣ ፍርክርኩ ወጣ !

Posted: 21 Apr 2021, 14:47
by Horus