Page 1 of 1
ይህ አሳማ ስዩም ተሾመ ማነኝ ነው የሚለው? እያስፈራራ ነው?
Posted: 11 Apr 2021, 20:40
by Abaymado
እኔ እሱን የማቀው ተራ አክቲቪስት ወይም ፀሐፊ መሆኑን ነው:: አሁን አፉን የሚከፍተው ምንድነኝ ብሎ ነው? ባለስልጣን ነኝ ነው የሚለው? ደህንነት መስርያ ቤትን እያስፈራራ ነው?
አማራ ክልል ላይ ራሱ እየዛተ ነው::
ይህ የሚቀባጥረው አፉ ትቦው እንዲዘጋ ያረገዋል:: እየተሳደበ ንፁህ ነኝ ማለት አይችልም:: አማራን እየነካ እኔ አልነካም ካለ ጉደኛ ነው:: የሱን ፍላጎት የሚያሟላ አይኖርም: ምክንያት ሌላውም ፍላጎት አለው::
ይልቅ ልጅቷንም አደጋ ላይ እየጣለ ነው::
Re: ይህ አሳማ ስዩም ተሾመ ማነኝ ነው የሚለው? እያስፈራራ ነው?
Posted: 11 Apr 2021, 20:52
by sarcasm
Maybe they are not happy with the below "investigative" work
"የሚያመው ፣ ኣማራን ቤንሻንጉል ውስጥ የሚገድሉት ኣማሮች ናቸው"
Please wait, video is loading...
short version
https://www.facebook.com/watch/?v=1198289710586524
Long version (ff to 43:00)
Re: ይህ አሳማ ስዩም ተሾመ ማነኝ ነው የሚለው? እያስፈራራ ነው?
Posted: 11 Apr 2021, 21:11
by Abaymado
ይህ ሰው መትረፉ ራሱ ይገርማል::
እንዲህ አደገኛ ነገር እየተናገረ ከደሙ ንፁህ ነኝ ማለት አይችልም:: እሱ ራሱ መንግስት ነኝ እያለ ነው::
ነፃ ሰው ነኝ ማለት አይችልም : አጀንዳ እያራመደ ነው::
ሁሉንም አማራን እየተሳደበ ነው: ዋጋ ይከፍልበታል:: እሱ እንደሚሳደበው ሌላውም ይሰድበዋል:: ከዛም ካለፈ ሌላውም ያልፋል::
Re: ይህ አሳማ ስዩም ተሾመ ማነኝ ነው የሚለው? እያስፈራራ ነው?
Posted: 11 Apr 2021, 22:27
by TGAA
የአማራ አስተዳደር ይህንን ጥጋበኛ አጋስስ ፍርድ ቤት ወስዶ ማስረጃውን እንዲያቀርብ ማድረግ አለበት፡ አማራው ለመሬት ሲል አማራን በቀስት እየገደለነ እያለ ለጸረ አማሮች መሳሪያ ብቻ ሳይሆን የንጽሀን ደም ላይ ምራቁን እየተፋ ነው፡ይህንን የአማራ መንግስ ህግ ቤት ካላቆመ እራሱ የአማራ አስተዳደር ተባባሪ ነው ማለት ነው ለአማራ መሞት:: ይህ ሀሺሻም የሁን ይህንን የሚያገርገው ለጸረ አማራዎች ሽፋን ለመስጠት ነው:: በቀደም የተደበደበውም አውቆ መንግስት ይጠለዋል እንዲባል ነው:: የአማራ አስተዳደር በአማራ ደም በቁጭት መነሳቱን የሚያሳየው ፍርድ ቤት አቁሞ እውነቱ ጋር ሲደስ ብቻ ነው።አሳማ