Page 1 of 1
"እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች ። ወዲ አፈወርቂ መቼ ነው ጠቅልለህ የምትገባው?" አዲሱ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
Posted: 09 Apr 2021, 14:27
by sarcasm
እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች። እየሰፋ የሚሄድ እንጂ የሚጠብ ህብረት የለም። ከየትኛውም የዓለም ክፍል በላይ እጅግ የተቆራኘ፤ መሰባሰብ ግዴታው የሆንን ህዝብ ነን! ህወሓት የተባለ በዝባዥ ቡድን ግን መነቀሉ ግድ ነው።
Re: "እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች ። ወዲ አፈወርቂ መቼ ነው ጠቅልለህ የምትገባው?" አዲሱ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
Posted: 09 Apr 2021, 15:17
by Zmeselo
I don't know from what planet this guy has decided to contact us from, but tell him to open his eyes & see that Ethiopia herself is in an existential struggle for her existence as a united country. Why doesn't he contribute to that endeavor instead, rather than talking all this veiled zeraf-zeraf nonsense?
Secondly, inform him, Eritrean Independence didn't depend on IA alone. There was such a thing called
a Referendum that we proudly held for the whole world to see & Eritreans have unequivocally & loudly told the world what their ultimate wish is! This, besides the obvious fact of a vicious 30 years war that produced highly venerated Martyrs, disabled & war veterans.
IA, is just 1 of us; eventhough a stellar one with the wisdom of Solomon & balls of Steel.
And why are you posting tweets from last year, as if these trips are happening currently?
sarcasm wrote: ↑09 Apr 2021, 14:27
እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች። እየሰፋ የሚሄድ እንጂ የሚጠብ ህብረት የለም። ከየትኛውም የዓለም ክፍል በላይ እጅግ የተቆራኘ፤ መሰባሰብ ግዴታው የሆንን ህዝብ ነን! ህወሓት የተባለ በዝባዥ ቡድን ግን መነቀሉ ግድ ነው።
Re: "እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች ። ወዲ አፈወርቂ መቼ ነው ጠቅልለህ የምትገባው?" አዲሱ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
Posted: 09 Apr 2021, 17:37
by sarcasm
Fiyameta wrote: ↑09 Apr 2021, 15:49
Zmeselo,
The "አዲሱ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር" is a fictitious title for a non existent person created by none other than the agame eden/sarcasm himself.
ከመጋቢት 27 ቀን 2013 ዓ.መ ጀምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተሰጡ ሹመቶች፡
- መሐመድ ኢድሪስ መሐመድ የኢትዮጲያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር
- ዮናታን ተስፋዬ ረጋሳ የኢትዮጲያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
- ግዛው ተስፋዬ የኢትዮጲያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
Please wait, video is loading...
አንዱ ተሿሚ ዮናታን ተስፋዬ ነው
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፳፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 5, 2021)፦ በቅርቡ ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው በለቀቁት በቀድሞ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ምትክ እና በሹመት ወደ ሌላ መሥሪያ ቤት በሔዱት ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች ምትክ አዳዲስ ኃላፊዎች ተሾሙ።
በዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ሹመት የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ የተሾሙት አቶ መሐመድ እንድሪስ አሕመድ ናቸው።
በዛሬው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሹመት ባለሥልጣኑን በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ የተሾሙት ደግሞ አቶ ዮናታን ተስፋዬ እና አቶ ግዛው ተስፋዬ ናቸው።
በእነዚህ ኃላፊነቶች የተሾሙት ሦስቱ የባለሥልጣኑ ዋና እና ምክትል ዳይሬክተሮች ከዛሬ ጀምሮ ሥራቸውን እንደሚጀምሩ ታውቋል።
ከዛሬው ተሿሚዎች ቀደም ብሎ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱን በዋና ዳይሬክተርነት ሲመሩ የነበሩት ዶክተር ጌታቸው ድንቁ በፍቃዳቸው ኃላፊነታቸውን ለመልቀቅ ጥያቄ በማቅረብ የመንግሥትን ውሳኔ ሲጠባበቁ እንደነበር ይታወሳል። ይህ ጥያቄያቸው ተቀባይነት ካገኘ በኋላ አዲስ ዋና ዳይሬክተር ሊሾም ችሏል።
የቀድሞው ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ በኃላፊነት የቆዩት ከመጋቢት 2011 ዓ.ም. ጀምሮ ነበር።
በምክትል ዋና ዳይሬክተርነት ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ወንድወሰን አንዱዓለም ከሁለት ሳምንት በፊት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሹመት የፌዴራል አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ም/ዋና ዳይሬክተር ኾነው በመሾማቸው፤ የምክትል ዳይሬክተርነቱ ቦታ ክፍት ኾኖ ቆይቶ፤ በዛሬው ዕለት ሁለት አዳዲስ ዋና ዳይሬክተሮች ሊሾሙ ችለዋል።
በዛሬው ዕለት ከተሾሙት ውስጥ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ከለውጡ በፊት የነበረውን ሕወሓት መራሽ አስተዳደር በመቃወም እና በመታገል ይታወቃል። በተለይ ሰማያዊ ፓርቲ ውስጥ ይታገሉ ከነበሩ ወጣቶች መካከል አንዱ ሲሆን፣ በዚህም በተደጋጋሚ ለእስርና እንግልት ገጥሞት እንደነበር ይታወሳል። (ኢዛ)
https://ethiopiazare.com/amharic/the-ne ... E%E1%88%99
Re: "እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች ። ወዲ አፈወርቂ መቼ ነው ጠቅልለህ የምትገባው?" አዲሱ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
Posted: 09 Apr 2021, 17:57
by quindibu
sarcasm wrote: ↑09 Apr 2021, 17:37
ከመጋቢት 27 ቀን 2013 ዓ.መ ጀምሮ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ፡
- መሐመድ ኢድሪስ መሐመድ የኢትዮጲያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር
- ዮናታን ተስፋዬ ረጋሳ የኢትዮጲያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
- ግዛው ተስፋዬ የኢትዮጲያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
So???? What moral authority an Agame like you have to point your finger at others? Haven't you been spewing on this site venom for the last at least decade against Eritrea? What a Retard!
BTW - he just became an official just few weeks ago- in April2021! That was written before your illiterates ignited the war that devoured them!
Re: "እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች ። ወዲ አፈወርቂ መቼ ነው ጠቅልለህ የምትገባው?" አዲሱ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
Posted: 10 Apr 2021, 17:56
by sarcasm
Star responses
Re: "እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች ። ወዲ አፈወርቂ መቼ ነው ጠቅልለህ የምትገባው?" አዲሱ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
Posted: 11 Apr 2021, 20:41
by sarcasm
"በእጃችሁ ያለውን ህዝብ እንደ ሁለተኛ ዜጋ እያያችሁ እንዲለይ እየገፋችሁ!"
Re: "እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች ። ወዲ አፈወርቂ መቼ ነው ጠቅልለህ የምትገባው?" አዲሱ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
Posted: 11 Apr 2021, 21:14
by Fiyameta
Re: "እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች ። ወዲ አፈወርቂ መቼ ነው ጠቅልለህ የምትገባው?" አዲሱ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
Posted: 17 Apr 2021, 20:16
by sarcasm
Please wait, video is loading...
Re: "እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች ። ወዲ አፈወርቂ መቼ ነው ጠቅልለህ የምትገባው?" አዲሱ የኢትዮጵያ ብሮድካትስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
Posted: 12 Nov 2023, 17:03
by sarcasm
sarcasm wrote: ↑09 Apr 2021, 14:27
እንኳን ትግራይ ልትገነጠል ኤርትራም ትቀላቀላለች። እየሰፋ የሚሄድ እንጂ የሚጠብ ህብረት የለም። ከየትኛውም የዓለም ክፍል በላይ እጅግ የተቆራኘ፤ መሰባሰብ ግዴታው የሆንን ህዝብ ነን! ህወሓት የተባለ በዝባዥ ቡድን ግን መነቀሉ ግድ ነው።
The writing was on the wall but myopic shaebia choose to ignore it.