Page 1 of 1

ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!

Posted: 09 Apr 2021, 12:27
by Ejersa
አቶመኮነን እንደነ አቶ ዘርኡ ገ/ሊባኖስ (ኖርዝ ስታር ሆቴል) ያሉ የህወሓት ቡችላ ባለሃብቶች ጋር በመሆን በቅርቡ ለጁንታ የህወሓት ታጣቂ ማጠናከርያ ብር በማሰባሰብ በድብቅ እያስተባበረ ቆይቷል።

የተለያዩ ከባድ የጭነት መኪኖች ሲወጡ ለአንድ መኪና 60 ሺህ ብር ጉቦ እያስከፈለ የተገኘው አቶ ፋሲል በርሀ ብሩ ለዶ/ር ሙሉ እንደሚያካፍል ለመርማሪ ፓሊስ ቃል ሰጥቷል። ይሄ ጉድ እንዳይወጣ ይሄ ጉዳይ የያዘው መርማሪ ፖሊስ በማስፈራራት አንዴም ከስራ በማባረር አቶ ፋሲል ከእስር እንዲፈታም ትልቅ ግፊት ሲያደርግ የነበረው የዶ/ር ሙሉ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን መሆኑ ማጋለጣችን ይታወሳል። ይሄ ከባድ ወንጀል ተድበስብሶ እንዲሄድ አቶ መኮነን ጫና ሲፈጥር ቆይቷል።

ዶ/ር ሙሉ ነጋ የሾሙት የድህንነት አማካሪ ሁለት የአባት ስም በመጠቀም ማለትም አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ / አቶ መኮነን ገ/ሊባኖስ በሚል ሁለት ፔሮል ላይ ሲበላ የከረመ ሰው ነው።
አ/ቶ መኮነን ትላንት ማምሻው በቁጥጥር ስር ውሏል። ወንጀሎኞች እና የጁንታ ርዝራዦች ማጋለጡ ይቀጥላል ሴረኞች የጊዜ ጉዳይ እንጂ ከህግ በላይ መሆን አይችሉም።

በጀግና የሃገር መከላከያ የተገኘ ለውጥ ሊቀለበስ አይገባውም!

Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!

Posted: 09 Apr 2021, 12:34
by DefendTheTruth
The problem with Ethiopia is that almost everybody is a wonjelegna and the country is full of criminals, too difficult to imprison them all.

Ethiopia itself should be considered as a very big big prison and everybody inside should be considered a prisoner.

It is simply a curse.

Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!

Posted: 09 Apr 2021, 12:36
by Fiyameta
Cleaning up the Mekelle house.... :mrgreen: :mrgreen:

Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!

Posted: 09 Apr 2021, 12:58
by Ejersa
በዶ/ር ሙሉ ነጋ የተሾሙት የደህንነት አማካሪ "ሁለት የአባት ስሞችን በመጠቀም ማለትም አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ እና አቶ መኮነን ገ/ሊባኖስ በሚል ሁለት ፔሮል ላይ ሲበላ የከረመ ሰው ነው" ሲል ሚዲያው አክሎ በፌስቡክ ገፁ ላይ አስፍሯል ።
Ejersa wrote:
09 Apr 2021, 12:27
አቶመኮነን እንደነ አቶ ዘርኡ ገ/ሊባኖስ (ኖርዝ ስታር ሆቴል) ያሉ የህወሓት ቡችላ ባለሃብቶች ጋር በመሆን በቅርቡ ለጁንታ የህወሓት ታጣቂ ማጠናከርያ ብር በማሰባሰብ በድብቅ እያስተባበረ ቆይቷል።

የተለያዩ ከባድ የጭነት መኪኖች ሲወጡ ለአንድ መኪና 60 ሺህ ብር ጉቦ እያስከፈለ የተገኘው አቶ ፋሲል በርሀ ብሩ ለዶ/ር ሙሉ እንደሚያካፍል ለመርማሪ ፓሊስ ቃል ሰጥቷል። ይሄ ጉድ እንዳይወጣ ይሄ ጉዳይ የያዘው መርማሪ ፖሊስ በማስፈራራት አንዴም ከስራ በማባረር አቶ ፋሲል ከእስር እንዲፈታም ትልቅ ግፊት ሲያደርግ የነበረው የዶ/ር ሙሉ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን መሆኑ ማጋለጣችን ይታወሳል። ይሄ ከባድ ወንጀል ተድበስብሶ እንዲሄድ አቶ መኮነን ጫና ሲፈጥር ቆይቷል።

ዶ/ር ሙሉ ነጋ የሾሙት የድህንነት አማካሪ ሁለት የአባት ስም በመጠቀም ማለትም አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ / አቶ መኮነን ገ/ሊባኖስ በሚል ሁለት ፔሮል ላይ ሲበላ የከረመ ሰው ነው።
አ/ቶ መኮነን ትላንት ማምሻው በቁጥጥር ስር ውሏል። ወንጀሎኞች እና የጁንታ ርዝራዦች ማጋለጡ ይቀጥላል ሴረኞች የጊዜ ጉዳይ እንጂ ከህግ በላይ መሆን አይችሉም።

በጀግና የሃገር መከላከያ የተገኘ ለውጥ ሊቀለበስ አይገባውም!

Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!

Posted: 09 Apr 2021, 15:56
by Ejersa
Please wait, video is loading...

Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!

Posted: 09 Apr 2021, 16:18
by tarik
This is why they were all arrested, Journalist araya exposed them on tv yesterday. Here is z video. I think araya should be z president of cursed-land-tigray.

Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!

Posted: 09 Apr 2021, 16:57
by Fiyameta
:mrgreen: :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!

Posted: 09 Apr 2021, 17:16
by Wedi
tarik wrote:
09 Apr 2021, 16:18
This is why they were all arrested, Journalist araya exposed them on tv yesterday. Here is z video. I think araya should be z president of cursed-land-tigray.
:!:

Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!

Posted: 09 Apr 2021, 18:03
by Sam Ebalalehu
Tarik, even if they appoint him to be president of Tigray, Araya will not take it . He is the real Addis boy. The vey idea of being a certain ethnic group president has not been in his upbringing.

Re: ሰበር ዜና ከመቐለ: የዶ/ር ሙሉ ነጋ የድህንነት አማካሪ አቶ መኮነን ገ/ዮሃንስ በቁጥጥር ስር ዋለ!

Posted: 09 Apr 2021, 18:28
by Wedi
tarik, This is Crused lander Seyou Mesfin's hotel. The name of the hotel is Northern Star Hotel.

Seyoum Mesfin opened this hotel with fake guy ዘርኡ ገ/ሊባኖስ (ኖርዝ ስታር ሆቴል) ,
:cry: :roll: :roll:


Please wait, video is loading...