Page 1 of 1

"ጎንደር ከወልቃይት በተዘረፋ እቃዎች ተጨናንቃለች፤ የደቡብ ጎንደር ካድሬዎች ከነቤተሰባቸው በሙሉ ወልቃይት ከተሙ። ቤቶችን እየሰበሩ ገቡ። ወርቅ ቤቶችን በሙሉ ዘረፉ።" ኃይለየሱስ አዳሙ

Posted: 09 Apr 2021, 08:17
by sarcasm
"የደረሰኝን መረጃ በሙሉ መፃፍ ስላልፈለኩ ነው ለአንባቢ በሚመች መልኩ አለሻልሸ በአጭሩ ያቀረብኩት።" ኃይለየሱስ አዳሙ

በደረሰኝ መረጃ መሰረት ጎንደር ከወልቃይት በተዘረፋ እቃዎች ተጨናንቃለች። የገዛ ህዝባቸውን እያፈኑ ሲያስመርሩ የነበሩት የአርማጭሆ ሽፍቶች ቀን ወጣላቸው። የደቡብ ጎንደር ካድሬዎች ከነቤተሰባቸው በሙሉ ወልቃይት ከተሙ። ቤቶችን እየሰበሩ ገቡ። ወርቅ ቤቶችን በሙሉ ዘረፉ።

የትግራይ ክልል ታርጋ ያላቸው መኪኖች ከሲኖትራክ እስከ ባጀጅ ጎንደር ላይ በግላጭ ተቸበቸቡ። ከሰሊጥ እስከ ልብስና ጫማ ሁሉም ተመዘበረ። ትግሬ የተባለ ሁሉ ለወሬ ነጋሪ እንዳይቀር ተደርጎ ተባረረ።

በእውነቱ ህውሃት ወንጀለኛ ድርጅት ነው ብዬ የማምን እና ነፍስ ካወኩ ጀምሮ የታገልኩት ብሆንም በትግራይ ህዝብ ላይ የተሰራው ግን ታሪክ ይቅር የማይለው ነው። ከዳንሻ ዲቪዥን እስከ ሁመራ በቃላት ለመግለጽ የሚከብድ ግፍ ተሰራ። ህውሃት ወልቃይትን ለ27 አመታት ሲያስተዳድር ካደረሰው ጥፋት ይልቅ የጎንደር ሚሊሻና ታጣቂ በሶስት ወራት የፈፀመው በደል እጅግ በዛ። ተው የሚል የሀይማኖት አባት፤ ተረጋጉ የሚል የሀገር ሽማግሌ መጥፋቱ በእጅጉ አሳዘነኝ።

Please wait, video is loading...

Re: "ጎንደር ከወልቃይት በተዘረፋ እቃዎች ተጨናንቃለች፤ የደቡብ ጎንደር ካድሬዎች ከነቤተሰባቸው በሙሉ ወልቃይት ከተሙ። ቤቶችን እየሰበሩ ገቡ። ወርቅ ቤቶችን በሙሉ ዘረፉ።" ኃይለየሱስ አዳ

Posted: 09 Apr 2021, 09:46
by Lakeshore
All Tigre are vulgar and execrated through their mouth. What kind of people are you? I felt sorry for some time because of what happened to you in Tigray but this day when I realize your hate, lies, theft, ignorance, and destructive personal traits I got convinced that you deserve to be destroyed. Everything that is happening to Tigre people is justified.

You claimed to be mountain shakers but in reality, you are a roller on the western roads like a donkey. The problem with you Agame people is you are lagging behind the reality in more than half a century. There is a scientific term for this kind of syndrome delusional.

The sad part is that instead of trying to understand the reality and find a solution to overcome your predicament you are looking for a story that can be twisted to fit your failed narrative. That is indeed very sad. My heart aches when I see you rolling on the street and riding a donkey in the mountains and caves. what happened to all the golden bravado and started to beg for flour.

የከሰረ ነጋዴ የጥንቱን የኣባቱን ሳጥን የበረበራል

very sad a very grim future for Agame.

Re: "ጎንደር ከወልቃይት በተዘረፋ እቃዎች ተጨናንቃለች፤ የደቡብ ጎንደር ካድሬዎች ከነቤተሰባቸው በሙሉ ወልቃይት ከተሙ። ቤቶችን እየሰበሩ ገቡ። ወርቅ ቤቶችን በሙሉ ዘረፉ።" ኃይለየሱስ አዳ

Posted: 09 Apr 2021, 12:36
by Abaymado
I don't think this guy is normal. I think also he doesn't represent the people of Gojam but only himself. So, don't take him seriously this lunatic.

Re: "ጎንደር ከወልቃይት በተዘረፋ እቃዎች ተጨናንቃለች፤ የደቡብ ጎንደር ካድሬዎች ከነቤተሰባቸው በሙሉ ወልቃይት ከተሙ። ቤቶችን እየሰበሩ ገቡ። ወርቅ ቤቶችን በሙሉ ዘረፉ።" ኃይለየሱስ አዳ

Posted: 09 Apr 2021, 12:41
by Selam/
Kichamo Komalo - Please tell us what woyane did to Ethiopia in the last 27years?

No innocent civilian should be targeted whether Amhara, Oromo or Tigre. Period!
sarcasm wrote:
09 Apr 2021, 08:17
"የደረሰኝን መረጃ በሙሉ መፃፍ ስላልፈለኩ ነው ለአንባቢ በሚመች መልኩ አለሻልሸ በአጭሩ ያቀረብኩት።" ኃይለየሱስ አዳሙ

በደረሰኝ መረጃ መሰረት ጎንደር ከወልቃይት በተዘረፋ እቃዎች ተጨናንቃለች። የገዛ ህዝባቸውን እያፈኑ ሲያስመርሩ የነበሩት የአርማጭሆ ሽፍቶች ቀን ወጣላቸው። የደቡብ ጎንደር ካድሬዎች ከነቤተሰባቸው በሙሉ ወልቃይት ከተሙ። ቤቶችን እየሰበሩ ገቡ። ወርቅ ቤቶችን በሙሉ ዘረፉ።

የትግራይ ክልል ታርጋ ያላቸው መኪኖች ከሲኖትራክ እስከ ባጀጅ ጎንደር ላይ በግላጭ ተቸበቸቡ። ከሰሊጥ እስከ ልብስና ጫማ ሁሉም ተመዘበረ። ትግሬ የተባለ ሁሉ ለወሬ ነጋሪ እንዳይቀር ተደርጎ ተባረረ።

በእውነቱ ህውሃት ወንጀለኛ ድርጅት ነው ብዬ የማምን እና ነፍስ ካወኩ ጀምሮ የታገልኩት ብሆንም በትግራይ ህዝብ ላይ የተሰራው ግን ታሪክ ይቅር የማይለው ነው። ከዳንሻ ዲቪዥን እስከ ሁመራ በቃላት ለመግለጽ የሚከብድ ግፍ ተሰራ። ህውሃት ወልቃይትን ለ27 አመታት ሲያስተዳድር ካደረሰው ጥፋት ይልቅ የጎንደር ሚሊሻና ታጣቂ በሶስት ወራት የፈፀመው በደል እጅግ በዛ። ተው የሚል የሀይማኖት አባት፤ ተረጋጉ የሚል የሀገር ሽማግሌ መጥፋቱ በእጅጉ አሳዘነኝ።

Please wait, video is loading...

Re: "ጎንደር ከወልቃይት በተዘረፋ እቃዎች ተጨናንቃለች፤ የደቡብ ጎንደር ካድሬዎች ከነቤተሰባቸው በሙሉ ወልቃይት ከተሙ። ቤቶችን እየሰበሩ ገቡ። ወርቅ ቤቶችን በሙሉ ዘረፉ።" ኃይለየሱስ አዳ

Posted: 09 Apr 2021, 12:53
by Wedi
TOP Crused lander Tigrayans propagandist, Haileyesus Adamu!! :lol: :lol: :lol: :lol:


Re: "ጎንደር ከወልቃይት በተዘረፋ እቃዎች ተጨናንቃለች፤ የደቡብ ጎንደር ካድሬዎች ከነቤተሰባቸው በሙሉ ወልቃይት ከተሙ። ቤቶችን እየሰበሩ ገቡ። ወርቅ ቤቶችን በሙሉ ዘረፉ።" ኃይለየሱስ አዳ

Posted: 09 Apr 2021, 12:55
by Abere
እውነተኛው ቴዎድሮስ እኔ ነኝ Haileyesus Adamu ። ከኔ በፊት የተነሱት ቴዎድሮሶች ሐሰተኛ ናቸው። የ ኢትዮጵያ ህዝብን እና የሰው ልጆችን ሁሉ ነፃ የማወጣው እኔ ነኝ። ይለናል ይሄ ጠሽ

https://da-dk.facebook.com/misirachA/vi ... 611273198/

Re: "ጎንደር ከወልቃይት በተዘረፋ እቃዎች ተጨናንቃለች፤ የደቡብ ጎንደር ካድሬዎች ከነቤተሰባቸው በሙሉ ወልቃይት ከተሙ። ቤቶችን እየሰበሩ ገቡ። ወርቅ ቤቶችን በሙሉ ዘረፉ።" ኃይለየሱስ አዳ

Posted: 09 Apr 2021, 13:09
by Abere
እግዚኦ! ድፍረት ትንሽ ሃፍረት አይሰማውም እኔ ነኝ ቴዎድሮስ የዓለምን ጥቁር ህዝብ ሁሉ ነፃ የማወጣው ሲል ፡ -ኃየለየሱስ አዳሙ። ይህ እኮ የኢትዮዽያን ህዝብ ንቃተ ኅሌና መሰዳብ ነው።
ግን ምን ይገርማል ወደ ወለጋ ክፍለ ሀገር መቃብር አስከፍቶ እሬሳውን ተነሳ ተራመድ እያለ የኦሮሞን ህዝብ ሲያጃጅል የነበረ ግለሰብ ሰምተናል። Next, Haileyesus will say he can walk over the water just like Our Lord Jesus Christ. This is how our country has been tricked and this is how the tribal hawks of TPLF and OLF cheat illiterate Tigres and Oromos. OLF thug will teach an literate farmer in Wolega, all the lands he as far as his eyes can see into the horizon of the mountain is called Oromiya, so does the TPLF thug. Illiterates farmers don't know anything beyond the horizon of that mountain that is their only world and country to defend it by ሜንጫ