Page 1 of 1
Facebook blocks fake account of former LTV host Bethlehem Tafesse that had over 183K followers
Posted: 09 Apr 2021, 06:40
by temari
The account used to post daily fake news in Amharic, Afaan Oromo and English. Good Job Facebook!
Please wait, video is loading...
Re: Facebook blocks fake account of former LTV host Bethlehem Tafesse that had over 183K followers
Posted: 09 Apr 2021, 10:37
by Noble Amhara
Goooooood I believe Ethiopia government should be able to block certain accounts from the country
Even better just ban Facebook from Ethiopia
Re: Facebook blocks fake account of former LTV host Bethlehem Tafesse that had over 183K followers
Posted: 10 Apr 2021, 08:00
by Ethoash
Bethlehem Tafesse is the royal family of the media empire .. Ethiopia has only one journalist by the name of princess Bethlehem Tafesse end of the story...
why I, call here princess for the simple reason when the guests come they pee in their pants.. she does her homework so good she terrified them .. as a journalist she has no side nobody know who she supports when she sit and ask the question all I, can say is have mercy..
let me super dumb it for let take any media they brining 3 guests who supported their own view, for example, ESAT OR ETHIO360 3 BUDDY talk about Bs all day long among themselves .. even Al Jazeera when they talk about Nile dam they bringing one guest from Egypt one guest from Ethiopia this way we will have very lovely discussion otherwise it becomes propaganda
ለማን ሄደህ ነው የምትናገረው ።
ለምሳሌ ስለትግራይ ሲወራ አንድ ወይኔ የሚደግፍ ሰው ማምጣት አለባቸው እነዚህ እሳቶችም ይሁኑ ሶስትመቶ ስልሳዎችም ይሁኑ ። የኢትዬዽያ ሕዝብ ይህንን መጠየቅ አለበት ዝም ብለው ወሬ ከሚጋቱ። ዳኝነት በቡለት ጎኑን አቁን ስምቶ ነው መፍረድ እንጂ አንዱን ጎን ብቻ ስምቶ እንዲህ ነው እንዲያ ነው ማለት ምን ጥቅም አለው።
ቪዬዎችም አንዳንዴ ነሽጥ ሲያረጋቸው ሁለቱን ጎን የሚወክሉ ሰው አምጥተው ያፋጫሉ የዛን ግዜ ደህና እንማርበት ነበር ግን ። ልክ እንደክት ልብስ ይህንን ወይይት በአመት አንዴ ነው የሚያወጡት ወግ እንዳይቀርባቸው። ስለአባይ ስያወሩ ለምን የግብፅን ተወካይ አምጥተው አይፋጩም ። ግብፆች በአቅማቸው አለ አሩሲን አምጥተው እድል ስጥተውት ይወያያሉ አይደለም ወይ። የትኛው የግብፅ ተወካይ መጥቶ ነው ስለ አባይ ያስረዳን ። ወይም ምን ግብፅ እንደምትፈልግ የነገረን። ስለዚህ ጋዘጤኛ የለንም ብንል ውሽት አይሆንም ። ታድያ አንድ ብቅ ብትል እሱዋንም ለማጥፋት መሯሯጥ ምን ይሉታል። እንደው እግዞ ይፈውሳች ሁ።