Page 1 of 1

አቢይ አህመድን ከስልጣን የሚያወርደው የራሱ የብልጽኛ ቡድኖች የጎሳ አደረጃጀት ነው

Posted: 06 Apr 2021, 15:35
by Horus
አሜሪካና አውሮፓ ባኢትዮጵያ ያለው መንግስት ህግና ሰላም ማስጠበቅ ስለማይል የተመድ ሰላም አስከባሪ መግባት አለበት እያሉ ባሉበት በዚህ ወቅት የኦሮሞ ጎሳ ተረኞች የሰለጠኑበት ግድያና ማፈናቀል እስከ ቀጠሉና እነ አቢይ ጆሮ ዳባ ልበስ እስካሉ ድረስ አንድ ቀን ኢትዮጵያዊይኖች ራሳቸው የተመድ ሰላም አስከብሪ እንዲገባ የሚጠይቁበት ቀን እሩቅ አይሆንም ። ጆር ያለው ይስማ ! ህሊና ያለው ያስብ !! ሆረስ አይነ ኩሉ ነኝ !!!