አማርኛ የማይችለው አማራ ነኝ ባይ የዘሀበሻው ጋዜጠኛ ብቻ ይመስለኝ ነበር፡፡ ሌላው ቆምጬ አማራ ነኝ ባይ የባሰበት አለ አይደል እንዴ፡፡ ሳቁበት!
Posted: 04 Apr 2021, 14:13
አማርኛ የማይችለው አማራ ነኝ ባይ የዘሀበሻው ጋዜጠኛ ብቻ ይመስለኝ ነበር፡፡ የአማራ ቁንጮ ነኝ ባዩ የባሰበት አይደል እንዴ፡፡ ሳቁበት! አብይን ደጋግሜ ሰምቼዋለሁ፡፡ አብይ እንዲያው ቢያንስ ኦሮሞ አገር ውስጥ ስለ ተወለደ አማርኛ አልገባውም እንበል፡፡ ለይኽኛው ምን ምክንያት ትሰጣለችሁ፡፡
ጉደዩን በጭሩ ለማስረዳት አማርኛ ኃላ ቀር እና አድካሚ ነው፤ ግን ዘለግ አርጌም ቢሆን ላብራራ፡፡ ያሻግራል ይላል ቆምጬ፡፡ ግን እንዲያው ሻ ይጠብቃል ወይ ይላላል? ያው እንደ እነ ፕ/ር ጌታቸው ሀይሌ እንዴት እንደሚነበብ በቅንፍ ውስጥ ማብራሪያ እየሰጠን የዋናው ጉዳይ አካል ያልሆነን ዝባዝንኬ በመጨማመር አርትክሉን ማንዛዛት የግድ ሆነ ማለት እኮ ነው፡፡ አለበለዚያ አማርኛው መንገድ ስቶ ገደል ይገባልና፡፡
ቆምጬ እዚህ አለላችሁ፡፡ እሬ ድንግሊቷ እሚዬ ሚንሊክ ጣቴን ማቄን ሳትይ ድረሽለት፡፡
ጉደዩን በጭሩ ለማስረዳት አማርኛ ኃላ ቀር እና አድካሚ ነው፤ ግን ዘለግ አርጌም ቢሆን ላብራራ፡፡ ያሻግራል ይላል ቆምጬ፡፡ ግን እንዲያው ሻ ይጠብቃል ወይ ይላላል? ያው እንደ እነ ፕ/ር ጌታቸው ሀይሌ እንዴት እንደሚነበብ በቅንፍ ውስጥ ማብራሪያ እየሰጠን የዋናው ጉዳይ አካል ያልሆነን ዝባዝንኬ በመጨማመር አርትክሉን ማንዛዛት የግድ ሆነ ማለት እኮ ነው፡፡ አለበለዚያ አማርኛው መንገድ ስቶ ገደል ይገባልና፡፡
ቆምጬ እዚህ አለላችሁ፡፡ እሬ ድንግሊቷ እሚዬ ሚንሊክ ጣቴን ማቄን ሳትይ ድረሽለት፡፡