Page 1 of 1

ሰበር ዜና: በቄለም ወለጋና አካባቢው መከላክያ ሰራዊት ኦነግ/ሸኔን የማጽዳት ስራን ዛሬም ቀጥሏል!!!!

Posted: 03 Apr 2021, 14:21
by Ejersa
በ ወለጋ ቄለም፣ጋቤል ወረዳና አካባቢው መከላክያ ሰራዊት ኦነግ/ሸኔን የማጽዳት ስራን ዛሬም ቀጥሏል:: በዚህ ዘመቻ በርካታ የኦነግ/ሸኔ ቡድን አባላት ተደምስሰዋል::

Re: ሰበር ዜና: በቄለም ወለጋና አካባቢው መከላክያ ሰራዊት ኦነግ/ሸኔን የማጽዳት ስራን ዛሬም ቀጥሏል!!!!

Posted: 03 Apr 2021, 15:03
by Abere
Let it rain! Let it rain, ይቻላል! ደሴ ላይ ዳመና ገራዶ ላይ ጣይ ማለት ቀረ:: I am a true believer, this is possible. ወያኔ ዋሻ ለዋሻ ሲንከራተት በዝናብ ነጎድጓድ ባሉበት መጨረስ ነው። ከድሮኑ /drone/ቢተርፉ በዳመና ጠፉ መሆኑ ነው። Don't forget the Oromo ቄሮ will say ዳመና ኬኛ. Who knows would carry stick and ሜንጫ to control the sky ቂቂቂቂ