Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የወለጋዉ ግድያ እና የመርጦ አልቃሽ ፖለቲካዊ መግለጫ

Post by TGAA » 02 Apr 2021, 13:54

ሁላችንም መርጠን ማልቀስ ካላስፈለገ እናንተም የሺመልስ ጃልማሮ መንገድ ያዙና ኑ አማራውም የአሳምነውን መንገድ ይዞ የመጣል ፤ ከዚያ በኋላ ቃላት መሰንጠቁ ይቀርና መፍትሄው ላይ ይደረሳል ፡፡ የማታውቁትን እሳት እንደምትቀሰቅሱ አልገባችሁም

Post Reply