Page 1 of 1

የኢትዮጵያ ስለላ መ/ቤት የሚመራው በተመሰጌን ጥሩነህ ሳይሆን በኤርትራዊው አብረሀ ካሣ ነው፡፡ በመ/ቤቱ ዛሬ በተደረገው ግምገማ ኤርትራ ሀብታችንን አሸሸች ያሉት 14 ታሰሩ፣ 52 ተባረሩ፡፡

Posted: 01 Apr 2021, 16:36
by AbebeB
የኢትዮጵያ ስለላ መ/ቤት የሚመራው በተመሰጌን ጥሩነህ ሳይሆን በኤርትራዊው አብረሀ ካሣ ነው፡፡ በመ/ቤቱ ዛሬ በተደረገው ግምገማ ኤርትራ ሀብታችንን እያሸሸች ነው ያሉት 14 ታሰሩ፣ 52 ተባረሩ ተባለ፡፡

Re: የኢትዮጵያ ስለላ መ/ቤት የሚመራው በተመሰጌን ጥሩነህ ሳይሆን በኤርትራዊው አብረሀ ካሣ ነው፡፡ በመ/ቤቱ ዛሬ በተደረገው ግምገማ ኤርትራ ሀብታችንን አሸሸች ያሉት 14 ታሰሩ፣ 52 ተባረ

Posted: 01 Apr 2021, 16:49
by AbebeB
አማራ ባንዳ ነው ለተባለበት ምክንያቶቹ ለአንዱ ማስረጃ ይህ ነው፡፡
ሌላው ደግሞ የሚቀጥለው ነው፡፡ ኦሮሞ ለተናገረው አማራው ይቅርታ የሚጠይቀው አማራውን ባንዳነት ገላጭ ነው፡፡ ዝርዝር ኪስ ይቀዳል ብዬ ነው፡፡