Page 1 of 1
ዛሬ የጎንደር ሚሊሻዎች በትግሬዎች ላይ የፈፀሙትን ከደገፍን ነገ በሚሊዮን የሚቆጠር አማራ ከኦሮሚያና ደቡብ ተባሮ ሲመጣ ምን እንላለን?
Posted: 30 Mar 2021, 14:55
by sarcasm
Author
Haileyesus Adamu
ሰብዓዊነት ባይሰማን እንኳን ነግ በእኔ እንበል።
Please wait, video is loading...
Re: ዛሬ የጎንደር ሚሊሻዎች በትግሬዎች ላይ የፈፀሙትን ከደገፍን ነገ በሚሊዮን የሚቆጠር አማራ ከኦሮሚያና ደቡብ ተባሮ ሲመጣ ምን እንላለን?
Posted: 30 Mar 2021, 15:30
by Dawi
sarcasm wrote: ↑30 Mar 2021, 14:55
Author
Haileyesus Adamu
ሰብዓዊነት ባይሰማን እንኳን ነግ በእኔ እንበል።
Please wait, video is loading...
Hailesytan/psycho! I mean sarco!
ኦሮሞና ደቡብ ለምን እራሱን ያባርራል?
አምሓራ ለዘመናት በሄደበት አብሮ ተዋልዶ እየኖረ እንጄ እየዘረፈ ወያኔዎች የፈጠሩትን "አምሓራ ክልል" አላለማም፤
ሄደህ ማየት ነው፣ አብዛኛዉ የኤትዬጵያ ሕዝብ እኮ ሕሊና አለው፣ ፣ አሁን ረጋ ያለውና እንደናንተ በየሜዳው የማይቅበዘበዘው ሰብዓዊነት ሳይሰማው ቀርቶ ከመሰለህ ተሳስተሃል፤
መጀመሪያ እራስሽን በመስተዋት ተመልከች።
Re: ዛሬ የጎንደር ሚሊሻዎች በትግሬዎች ላይ የፈፀሙትን ከደገፍን ነገ በሚሊዮን የሚቆጠር አማራ ከኦሮሚያና ደቡብ ተባሮ ሲመጣ ምን እንላለን?
Posted: 30 Mar 2021, 17:43
by Misraq
Hayleyesus Adamu is half agame. His mother was an agame who left tigray due to famine.