Page 1 of 1

ከሺህ ከንቱ አንድ ብርቱ፣ ለነጻነቱ!

Posted: 30 Mar 2021, 12:01
by AbebeB
እንዲያው መሮን በጦር ሜዳና በአልጄዚራም ላይ ያዬ ከዚህ ጅግና ብወለድ ኖሮ የሚያስብል ነው፡፡ ወይም ልጄን ቢያገባልኝ የሚለው የሀበሻ አባባል ጃል መሮን ካየሁ በኃላ እኔም እንደ ሀበሻ ለማለት ተገደድኩኝ፡፡

መሮ ሆይ ኑርልን! ኦሮሞዎችን አኮራህን! ሺህ ዓመት ኑርልን!