Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ከሺህ ከንቱ አንድ ብርቱ፣ ለነጻነቱ!

Post by AbebeB » 30 Mar 2021, 12:01

እንዲያው መሮን በጦር ሜዳና በአልጄዚራም ላይ ያዬ ከዚህ ጅግና ብወለድ ኖሮ የሚያስብል ነው፡፡ ወይም ልጄን ቢያገባልኝ የሚለው የሀበሻ አባባል ጃል መሮን ካየሁ በኃላ እኔም እንደ ሀበሻ ለማለት ተገደድኩኝ፡፡

መሮ ሆይ ኑርልን! ኦሮሞዎችን አኮራህን! ሺህ ዓመት ኑርልን!