Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15333
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

እኔ ዋ!! በያለሁ : አንዳንድ ትግሬዎች ቀይ ጨርቅ አንጠልጥለው ትግሬ አገር ልንፈጥር ነው ይላሉ። መቃብራቸውን አርቀው እየቆፈሩ ነው::

Post by Abere » 29 Mar 2021, 10:25

እኔ ዋ!! በያለሁ : አንዳንድ ትግሬዎች ቀይ ጨርቅ አንጠልጥለው ትግሬ አገር ልንፈጥር ነው ይላሉ። መቃብራቸውን አርቀው እየቆፈሩ ነው::
ጎጆ ምን ዕዳ ነው ፣
ጉልቻው ስሙኔ ምጣዱ ብር ነው::

የሚለው የቀልድ ዘፈን ምስሎሻል ምድረ ወያኔ:: በመጀመሪያ ትግሬ እንኳን አገር አንድ ጠንካራ አውራጃ ለማድርግ የሚያስችል ምንም ነገር የለም። መሬት ሰርቄ ቆርጨ ወስጄ የሚል ምኞት ካለ የሞተ ነገር ነው። ለእኔ ትግሬ ያለ ኢትዮዽያ ከባህር የወጣ ዓሣ ነው። Those emotionally and irrationally charged idiots rolling their back in the streets of Europe and America have increasingly becoming liabilities to the many illiterates Tigre framers. If there were smart Tigres, they should now stand against ethnic federalism and work with all Ethiopians who are voicing against it, because it has been hurting individual citizens safety, the right to live, work, builds wealth and progress. Don't cause sufferings and waste the precious time of this generation. IT is not about creating empire for OLF or TPLF where people will be come their subjects. Tigray people should not be TPLF's pet dog where TPLF say sit there you go and sit there or run to this bush or climb this mountain you do so.