Page 1 of 1

"አቢይ የፈለገውን ሰራዊት ትግራይጋ ኣስፍሮ፤ ሰላም ኣስጠብቆ መኖር የሚቻል ኣይመስለኝም። ችግሩ ከሕዝብ ጋር ሆኗል፤ ኣሁን ስለ አገረ-መንግስት ግንባታ ነው እየተዘጋጁ ያሉት" Ethio 360

Posted: 29 Mar 2021, 09:26
by sarcasm
ትግራይ ወደ አገርነት እየተቀየረ ስላለ፤ አቢይ የፈለገውን ሰራዊት እዛጋ ኣስፍሮ፤ ሰላም ኣስጠብቆ መኖር የሚቻል ኣይመስለኝም። ችግሩ ከሕዝብ ጋር ሆኗል፤ ኣሁን ስለ አገረ-መንግስት ግንባታ ነው እየተዘጋጁ ያሉት
Please wait, video is loading...