Page 1 of 1

ምርጫ 2013: ደብተራው ዳንኤል ክብረት ከ10 ተጋሩ እና ኦሮሞዎች ድምፅ የ1 አማራ ድምፅ ለኔ ከፍተኛ ትርጉም አለው

Posted: 27 Mar 2021, 09:01
by Thomas H
👉 አንድም ቀን ስለተቃጠሉት ስለወደሙት ስለተጨፈጨፉት መስጊዶች እና እስላሞች ትንፍሽ ብሎ አያውቅም
👉 አንድም ቀን በትግራይ እና በኦሮሚያ አሁን ደግሞ በወሎ በተጋሩ እና በኦሮሞዎች ላይ እየተፈፀመ ስላለው ጭፍጨፋ ትንፍሽ ብሎ አያውቅም::

ዳንኤል ክብረት በአደበባይ ሚዲያ ቀርቦ -
👉 ኢትዮጲያ ምርጥ አየር ኃይል ያላት ሀገር ናት :: ብትፈልግ በአስር የትግራይ ከተሞች ላይ ከሰማይ ቦምብ በማዝነብ ጦርነቱን በሁለት ቀን መጨረስ የምትችል ሀገር ናት
👉 በትግራይ አንድም ሲቪሊያን የተገደለ የለም - እኔ በግሌ በማውቀው አንድ አየር ኃይል ቦምብ ጭኖ ወደ ኢላማው ሲጏዝ ሰማይ ላይ ሆኖ ሁለት ሲቪሊያዊያን ሰዎችን ከኢላማው ጎን ስላየ የያዘውን ቦምብ ተከዜ ወንዝ ውስጥ ጥሎ የተመለሰ አየር ኃይል አውቃለሁ (ቦምቡን ይዞ ከመመለሰ ለምን ተከዜ ላይ መጣል እንዳስፈለገ አንባቢ እውቀው- በተጨማሪ ዳንኤል የጦር አማካሪም እንዳልሆነም አንባቢ እወቅ)
👉 ኢትዮጲያን የማያውቁ ናቸው የኤርትራ ሰራዊት ትግራይ ገብቷል -እያሉ የሚያናፍሱት::: ኢትዮጲያ ኃይል ካስፈለጋት በሱዳን ያለውን አስርሺህ ሰራዊቷን ማምጣት ትችላለች
👉 ፊንፊኔ የሚባል ነገር የለም :: የደንቆሮዎች የውሸት ትርክት ነው
👉 በረራ የተቆረቆረችው በእቴጌ ጣይቱ ነው ::በዛን ወቅት በአካባቢው የነበሩት የሸዋ አማራ አርሶ አደሮች እንጂ ኦሮሞዋች አልነበሩም ምክያቱም በዛን ወቅት ኦሮሞዎች እንሰሳ እያደኑ መብላት እንጂ እርሻ አያውቁም ነበር
👉 ምኒልክ እንኳን ጡት ሊቆርጥ "ሰው ሰውን መግደል አይችልም ኦሮሞ ቢሆንም" ብሎ ሕግ አውጥቶ የኦሮሞን መብት አስከብሯል ኦሮሞንም ከባርነት ነፃ አውጥቷል







ለሁሉም የመገናኛ ብዙሃን!
ደብተራው ዳንኤል ክብረት በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ የምርጫ ክልል 28 እና ቦሌ ክፍለ ከተማ ምርጫ ወረዳ 10 በግል ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዕጩነት ቀርበዋል።
የደብተራው ዳንኤል ክብረት የምርጫ ቅስቀሳ መርሀግብር ማስጀመሪያ ኘሮግራም ዛሬ ቅዳሜ መጋቢት 18 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 7:30 በካፒታል ሆቴል ስለሚካሄድ በዕለቱ የዜና ሽፋን እንድትሰጡን በአክብሮት እንጠይቃለን።
የደብተራው ዳንኤል ክብረት
የምርጫ ቅስቀሳ ዓብይ ኮሚቴ


Re: ምርጫ 2013: ደብተራው ዳንኤል ክብረት ከ10 ተጋሩ እና ኦሮሞዎች ድምፅ የ1 አማራ ድምፅ ለኔ ከፍተኛ ትርጉም አለው

Posted: 28 Mar 2021, 09:31
by Thomas H
ለቤተሰብ ሙስሊም ያልሆነውን ሙስሊም ነው ማለት መርዶ ነው ይለናል ደብተራው ጋንኤል ክስረት


Re: ምርጫ 2013: ደብተራው ዳንኤል ክብረት ከ10 ተጋሩ እና ኦሮሞዎች ድምፅ የ1 አማራ ድምፅ ለኔ ከፍተኛ ትርጉም አለው

Posted: 29 Mar 2021, 08:53
by Thomas H
በአጭበርባሪው ዳንኤል ክብረት (ጋንኤል ክስረት) የምርጫ ጣቢያ ላይ እርምጃ ተወሰደ