"ብቻ በትግራይ ንፁሃን ዜጎች የተፈፀመው ግፍ ምን ሊወልድ እንደሚችል ስገምት ነው የሚያስፈራኝ።" የአቢይ ደጋፊ ትግራዋይ ሰለሙን ወልደገሪማ
Posted: 26 Mar 2021, 09:18
ኤርትራ ወታደሮች በኣክሱም ከተማ ከመቶ በላይ ንፁሃን ዜጎች መረሸናቸው ኢሰማኮ ኣጋለጠ።
በርግጥ ለኛ ለተጋሩ ይህ ብቻ ሳይሆን ከዚህ በላይ በህዝባችን ላይ ዘግናኝ ጅምላ ጭፍጨፋ መፈፀሙ ካወቅን ቆይተናል ይህ ኣዲስ ሊሆንባቹ የሚችለው ለሌሎች ኢትዮጲያውያን ነው።
ብቻ በትግራይ ንፁሃን ዜጎች የተፈፀመው ግፍ ምን ሊወልድ እንደሚችል ስገምት ነው የሚያስፈራኝ።
ያማል ኣሁንም ግፉ እየቀጠለ ነው።
በርግጥ ለኛ ለተጋሩ ይህ ብቻ ሳይሆን ከዚህ በላይ በህዝባችን ላይ ዘግናኝ ጅምላ ጭፍጨፋ መፈፀሙ ካወቅን ቆይተናል ይህ ኣዲስ ሊሆንባቹ የሚችለው ለሌሎች ኢትዮጲያውያን ነው።
ብቻ በትግራይ ንፁሃን ዜጎች የተፈፀመው ግፍ ምን ሊወልድ እንደሚችል ስገምት ነው የሚያስፈራኝ።
ያማል ኣሁንም ግፉ እየቀጠለ ነው።
Please wait, video is loading...