Page 1 of 1
ከተከዜ ማዶ ዘመድ አለኝ ማለት፤ ዋ! ብሎ መቅረት ነው ውሃ የሞላ ዕለት።
Posted: 24 Mar 2021, 12:59
by Abere
ከተከዜ ማዶ ዘመድ አለኝ ማለት፤ ዋ! ብሎ መቅረት ነው ውሃ የሞላ ዕለት። ወያኔ የአባት የድንበር አፈርሳለሁ ብላ ሰውን ያለ አባት አደሩ ቅል እና ጨርቅ አንጠልጥሎ እንድንከራተት አደረገችው። በሰላም ወደ መጣችሁበት ወደ አባቶቻችሁ ቀዬ ለመግባት ያብቃችሁ እንላለን ሌላ ምን ይባላል። ከእንግድህ ፊታችሁን ወደ ተከዜ ማዶ እንዳታዞሩ።
Re: ከተከዜ ማዶ ዘመድ አለኝ ማለት፤ ዋ! ብሎ መቅረት ነው ውሃ የሞላ ዕለት።
Posted: 24 Mar 2021, 13:09
by Abere
የትግሬ ወገኖቼ ክፉ ለመሆን ፈልጌ አይደለም የሰው እንቁላል ያንቀዋልላል የሚለውን ብሂል እንድታወሳችሁ ለማለት ነው። ደግሞስ የሰው መመኜት ያስረጃል ይባላል አይደል። ሌባ ወያኔን አምናችሁ ተከዜን ተሻግራችሁ የሰፈራችሁ ዕለት ነው ስደትን የጋበዛችሁት። አባት የሰራውን ልጅ አያፈርስም። እና ከእንግድህ እንደ አባቶቻሁ እንደ ኣባቶቻችን ይሁን ነው እያልን የምንመክርው።