ምክር ለአምቼዎቹ
Posted: 23 Mar 2021, 07:17
፩። እኛ መዋቅብ ቢጣልብን ምንም አንፈራም ፣ አስራ ስባት አመት በመዋቅብ ኖረናል ። አሁንም እናልፈዋለን ብሎ የመዛት ጉዳይ።
መልስ ። በመዋቅቡ ግዜ እኮ በሚሊዬን ኤርትራኖች ኩላሊታቸው ለአረቦች የሰውነት እቃ መለዋወጫ ሆነዋል። በሚሊዬኖች የቀይ ባህር የአሳ እራት ሆነዋል። ይህንን ነው ኤርትራ የከፈለችውና ከስደስት ሚሊዬን ሕዝቡዋ ፫ ሚልዬኑ ውጣት ተስዶ ያለቀው የቀሩት ፺% የአሮጉት እና የሽማግሌዎች አገር የሆነቹው። እስቲ ተመልከቱ ማንን አምባሳደር አርጋ እንደምት ሾም። የ፱፭ ዓመት ሽማግሌ ወይው ጉድ ነው።
፪። እኛ ኤርትራኖች የፈረንጅ መቀመጫ አንልስም ። ከፈለጉ መዋቅብ በራሳቸው ላይ እናረጋለን።
እቺማ ጉራ አለች ፣ ግን በሚሊዬን የሚገመቱ ኤርትራኖች ኢሮፓ ለመድረስ በባህር ውስጥ ሲያልቁ በአረብ በረሀ ባርያ ሲሆኑ ኑሮ ያልፈለኛል ብለው። በድህና ግዜ በደጉ ድርግ ግዜ የመጡት ኤርትራኖች ምንም ርህራሄ ለነዚህ ወገናቸው ሳይገባቸው ሙልጭ አረገው ከድተዋቸው ። እኛ መዋቅቡን አልፈነዋል ብሎ የጥጋብ ንጝግር
፫። እኛ መዋቅብ ቢደረግብን ከኢትዬዽያ ጋራ እንስራለን።
ወንድሜ ኢትዬዽያ አንድ ነገር መዋቅቡን ተላልፋ ኤርትራን ብትረዳ እራሱዋ ላይ መዋቅብ ይጣልባታል። እንኩዋን ኮንትሮባንድ ከኤርትራ ጋራ ልት ስራ በስላም አስብን መጠቅም ኢትዬዽያ አትችልም ፣ ለምን ኤርትራ መዋቅብ ተደርጎባታል ስለዚህ ከኤርትራ ጋራ ንግድ ኢትየዽያ ማረግ አይፈቀድላትም። አዋ ኢትዬዽያም ጥጋብ ከተስማትና የጌቶቻችንን አሜሪካ ት ህዛዝ ከጣስች ። እኔ አያርገኝ የሚባል መዋቅብ ይጣልባታል ፣ ከጅቡትም ጋራ እንዳትነግድ ቢደረግ ደግሞ እዛው ፍጥጥ ብላ ክንችር ትላለች።
፬፣ ኤርትራኖች የሚፈልጉት ኢትየዽያ ውድቃ ተበታትና ማየት እንጂ ኤርትራማ ፈራርሳ አልቃለች ። የሙታን አገር ናት።
ይህቺ እንኩዋን መልስ አያስፈልጋትም ሁሉ ኤርትራ ያውቀዋል። ኤርትራ ከአሁን በዋላ አገር እንደማት ሆን አውቀዋል ። እንደው አብይ ፊት ቢያሳያቸው ወድ ኢትዬዽያ ይጠቃለሉ ነበር።
፭፣ ወይኔዎች መዋቅብ አስደረጉብን እንጂ እኛ ኤርትራዊያኖች ማንም የሚችለን አነበረም
መልስ ። ታድያ የሁለተኛው ዙር መዋቅብ ትግሬዎች አላደረጉባቹሁም ሶስት ወር መዋቅብ ተነስቶላቹሁ መልሳቹሁ መዋቅብ ውስጥ ተገባላቹሁ ምን አይነት በግ አገር ነው። ኦኬ ትናንት ዶክተር አብይ መዋቅቡን አስነሳላቹሁ። እድሜ ለትግሬዎች ባለን ዲፖሎማሲ ካርድ ። አሁን ግን እራሱ ዶክተር አብይ የተበላበት ቁማር ነው የያዘው ማንም አይስማውም ። ማንም አይፈልገውም አሜሪካኖች አንድ ስበብ ብቻ ነው የሚፈልጉለት ። ግጥም አርገው ነው መዋቅብ የሚጥሉብን። በደርግ ዘመን ቀዝቃዛው መዋቅብ ተጥሎብን ነበር። አሜሪካኖች ምንም ምርት ከኛ አይገዙም ነበር ፣ ከዚያ ደርግ ሲወደቅ ቡናችንን መግዛት በብዛት ጀመሩ ። አሜሪካን ድርጅቶች ከአሜሪካ መንግስት ጋራ ተባብረው ነው የሚስሩት አሜሪካ መንግስት አብይን ካልደገፈው ። የአሜሪካ ድርጅት ድርሽ አይልም አገራችን። እንኩዋን ድርጅት ቱርዝምም ይደርቃል የተስሩት አምስት ኮኮብና ስባት ኮከብ ሁቴሎች ይዘጋሉ
i wrote in Amharic. because i am directing my massage to ለአምቼዎች እነሱ በደንብ አማርኛ ይችላሉ። በአገራችንም ጣልቃ ይገባሉና ለነሱ ነው ይህ መልክት የተላከው።
መልስ ። በመዋቅቡ ግዜ እኮ በሚሊዬን ኤርትራኖች ኩላሊታቸው ለአረቦች የሰውነት እቃ መለዋወጫ ሆነዋል። በሚሊዬኖች የቀይ ባህር የአሳ እራት ሆነዋል። ይህንን ነው ኤርትራ የከፈለችውና ከስደስት ሚሊዬን ሕዝቡዋ ፫ ሚልዬኑ ውጣት ተስዶ ያለቀው የቀሩት ፺% የአሮጉት እና የሽማግሌዎች አገር የሆነቹው። እስቲ ተመልከቱ ማንን አምባሳደር አርጋ እንደምት ሾም። የ፱፭ ዓመት ሽማግሌ ወይው ጉድ ነው።
፪። እኛ ኤርትራኖች የፈረንጅ መቀመጫ አንልስም ። ከፈለጉ መዋቅብ በራሳቸው ላይ እናረጋለን።
እቺማ ጉራ አለች ፣ ግን በሚሊዬን የሚገመቱ ኤርትራኖች ኢሮፓ ለመድረስ በባህር ውስጥ ሲያልቁ በአረብ በረሀ ባርያ ሲሆኑ ኑሮ ያልፈለኛል ብለው። በድህና ግዜ በደጉ ድርግ ግዜ የመጡት ኤርትራኖች ምንም ርህራሄ ለነዚህ ወገናቸው ሳይገባቸው ሙልጭ አረገው ከድተዋቸው ። እኛ መዋቅቡን አልፈነዋል ብሎ የጥጋብ ንጝግር
፫። እኛ መዋቅብ ቢደረግብን ከኢትዬዽያ ጋራ እንስራለን።
ወንድሜ ኢትዬዽያ አንድ ነገር መዋቅቡን ተላልፋ ኤርትራን ብትረዳ እራሱዋ ላይ መዋቅብ ይጣልባታል። እንኩዋን ኮንትሮባንድ ከኤርትራ ጋራ ልት ስራ በስላም አስብን መጠቅም ኢትዬዽያ አትችልም ፣ ለምን ኤርትራ መዋቅብ ተደርጎባታል ስለዚህ ከኤርትራ ጋራ ንግድ ኢትየዽያ ማረግ አይፈቀድላትም። አዋ ኢትዬዽያም ጥጋብ ከተስማትና የጌቶቻችንን አሜሪካ ት ህዛዝ ከጣስች ። እኔ አያርገኝ የሚባል መዋቅብ ይጣልባታል ፣ ከጅቡትም ጋራ እንዳትነግድ ቢደረግ ደግሞ እዛው ፍጥጥ ብላ ክንችር ትላለች።
፬፣ ኤርትራኖች የሚፈልጉት ኢትየዽያ ውድቃ ተበታትና ማየት እንጂ ኤርትራማ ፈራርሳ አልቃለች ። የሙታን አገር ናት።
ይህቺ እንኩዋን መልስ አያስፈልጋትም ሁሉ ኤርትራ ያውቀዋል። ኤርትራ ከአሁን በዋላ አገር እንደማት ሆን አውቀዋል ። እንደው አብይ ፊት ቢያሳያቸው ወድ ኢትዬዽያ ይጠቃለሉ ነበር።
፭፣ ወይኔዎች መዋቅብ አስደረጉብን እንጂ እኛ ኤርትራዊያኖች ማንም የሚችለን አነበረም
መልስ ። ታድያ የሁለተኛው ዙር መዋቅብ ትግሬዎች አላደረጉባቹሁም ሶስት ወር መዋቅብ ተነስቶላቹሁ መልሳቹሁ መዋቅብ ውስጥ ተገባላቹሁ ምን አይነት በግ አገር ነው። ኦኬ ትናንት ዶክተር አብይ መዋቅቡን አስነሳላቹሁ። እድሜ ለትግሬዎች ባለን ዲፖሎማሲ ካርድ ። አሁን ግን እራሱ ዶክተር አብይ የተበላበት ቁማር ነው የያዘው ማንም አይስማውም ። ማንም አይፈልገውም አሜሪካኖች አንድ ስበብ ብቻ ነው የሚፈልጉለት ። ግጥም አርገው ነው መዋቅብ የሚጥሉብን። በደርግ ዘመን ቀዝቃዛው መዋቅብ ተጥሎብን ነበር። አሜሪካኖች ምንም ምርት ከኛ አይገዙም ነበር ፣ ከዚያ ደርግ ሲወደቅ ቡናችንን መግዛት በብዛት ጀመሩ ። አሜሪካን ድርጅቶች ከአሜሪካ መንግስት ጋራ ተባብረው ነው የሚስሩት አሜሪካ መንግስት አብይን ካልደገፈው ። የአሜሪካ ድርጅት ድርሽ አይልም አገራችን። እንኩዋን ድርጅት ቱርዝምም ይደርቃል የተስሩት አምስት ኮኮብና ስባት ኮከብ ሁቴሎች ይዘጋሉ
i wrote in Amharic. because i am directing my massage to ለአምቼዎች እነሱ በደንብ አማርኛ ይችላሉ። በአገራችንም ጣልቃ ይገባሉና ለነሱ ነው ይህ መልክት የተላከው።