Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

አሁን የደረሰን ልዩ ዜና፣ ሕግ የማስከበር እርምጃ በትግራይ ክልል!!!!

Post by Ejersa » 22 Mar 2021, 06:50

በአሁኑ ሰዓት ከአላማጣ ወደ መቀሌ የሚወስደው መንገድ ሙሉ በሙሉ መዘጋቱን የደረሰን መረጃ አመልክቷል :: እስከ 17/2013 እጃቸውን በሰላም እንዲሰጡ ዕድል የተሰጣቸው የጁንታው ትርፍራፊዎች ሙሉ በሙሉ ተከበው በጀግናው አየርሐይል ሲደበደቡ ውለዋል :: ከኮረም ጀምሮ እስከ ተከዜ ድረስ ባለው ቦታ ግርግር ሲፈጥሩ የነበሩት የወያኔ ትርፍራፊዎች ሙሉ በሙሉ መከበባቸው የተገለፀ ሲሆን ሕዝባችን እንዳይረጋጋ ሲያደርጉት የነበሩት እንቅስቃሴ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መፍትሔ ይደረግለታል ::

የሱዳንን ግጭት አነሳስተህ : የኢትዮጵያን ሰራዊት ሐይል እንዲከፋፈል በማድረግ ሲሰራ የነበረው ሰፊ ስራ : በአሁኑ ሰዓት እርቃኑ እንዲቀር ተደርጏል :: እንደሚታወቀው ባለፈው 3 ወራቶች : የአሜሪካው የስለላ ድርጅት : በኢትዮጵያና በሱዳን በኩል ሰፊ የሆነ እንቅስቃሴ ሲያደርግ ቆይቷል :: የኤርትራንና የአማራ ልዩ ሐይል ከትግራይ ክልል ይውጣ በማለት አሉባልታ ወሬና የጁንታውን እርዝራዥ ትንፋሽ ለመስጠት ሲደረግ የነበረው እንቅስቃሴና በትግራይ ክልል መረጋጋት እንዳይኖር የሚደረገው ሽፍትነት የምዕራባውያን እጅ በሰፊው እንደገባበት መገንዘብ ይቻላል ::

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: አሁን የደረሰን ልዩ ዜና፣ ሕግ የማስከበር እርምጃ በትግራይ ክልል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 22 Mar 2021, 07:50

የህውሀት ትርፍራፊ አሁን እየተጠቀመበት ያለው ስልት የገዛ ህዝቡን እየዘረፈ እያወደመ ሴቶችን እየደፈሩ ተደፈርን ብለው ለሌሎች ሀገራትን ጣልቃ በማስገባትና በየ ቦታው ትንኮሳ አስነስተው የሀገር መከላከያን በስራ ለመወጠርና እራሳቸውን ለማንሰራራት የሚያደርጉት ጥረት በዚህ ዘመቻ ሙሉ በሚሉ መክሸፍ አለበት
Ejersa wrote:
22 Mar 2021, 06:50
በአሁኑ ሰዓት ከአላማጣ ወደ መቀሌ የሚወስደው መንገድ ሙሉ በሙሉ መዘጋቱን የደረሰን መረጃ አመልክቷል :: እስከ 17/2013 እጃቸውን በሰላም እንዲሰጡ ዕድል የተሰጣቸው የጁንታው ትርፍራፊዎች ሙሉ በሙሉ ተከበው በጀግናው አየርሐይል ሲደበደቡ ውለዋል :: ከኮረም ጀምሮ እስከ ተከዜ ድረስ ባለው ቦታ ግርግር ሲፈጥሩ የነበሩት የወያኔ ትርፍራፊዎች ሙሉ በሙሉ መከበባቸው የተገለፀ ሲሆን ሕዝባችን እንዳይረጋጋ ሲያደርጉት የነበሩት እንቅስቃሴ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መፍትሔ ይደረግለታል ::

የሱዳንን ግጭት አነሳስተህ : የኢትዮጵያን ሰራዊት ሐይል እንዲከፋፈል በማድረግ ሲሰራ የነበረው ሰፊ ስራ : በአሁኑ ሰዓት እርቃኑ እንዲቀር ተደርጏል :: እንደሚታወቀው ባለፈው 3 ወራቶች : የአሜሪካው የስለላ ድርጅት : በኢትዮጵያና በሱዳን በኩል ሰፊ የሆነ እንቅስቃሴ ሲያደርግ ቆይቷል :: የኤርትራንና የአማራ ልዩ ሐይል ከትግራይ ክልል ይውጣ በማለት አሉባልታ ወሬና የጁንታውን እርዝራዥ ትንፋሽ ለመስጠት ሲደረግ የነበረው እንቅስቃሴና በትግራይ ክልል መረጋጋት እንዳይኖር የሚደረገው ሽፍትነት የምዕራባውያን እጅ በሰፊው እንደገባበት መገንዘብ ይቻላል ::

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: አሁን የደረሰን ልዩ ዜና፣ ሕግ የማስከበር እርምጃ በትግራይ ክልል!!!!

Post by Weyane.is.dead » 22 Mar 2021, 09:22

Another round of bitc.h slapping the woyanes :mrgreen:
Ejersa wrote:
22 Mar 2021, 06:50
በአሁኑ ሰዓት ከአላማጣ ወደ መቀሌ የሚወስደው መንገድ ሙሉ በሙሉ መዘጋቱን የደረሰን መረጃ አመልክቷል :: እስከ 17/2013 እጃቸውን በሰላም እንዲሰጡ ዕድል የተሰጣቸው የጁንታው ትርፍራፊዎች ሙሉ በሙሉ ተከበው በጀግናው አየርሐይል ሲደበደቡ ውለዋል :: ከኮረም ጀምሮ እስከ ተከዜ ድረስ ባለው ቦታ ግርግር ሲፈጥሩ የነበሩት የወያኔ ትርፍራፊዎች ሙሉ በሙሉ መከበባቸው የተገለፀ ሲሆን ሕዝባችን እንዳይረጋጋ ሲያደርጉት የነበሩት እንቅስቃሴ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መፍትሔ ይደረግለታል ::

የሱዳንን ግጭት አነሳስተህ : የኢትዮጵያን ሰራዊት ሐይል እንዲከፋፈል በማድረግ ሲሰራ የነበረው ሰፊ ስራ : በአሁኑ ሰዓት እርቃኑ እንዲቀር ተደርጏል :: እንደሚታወቀው ባለፈው 3 ወራቶች : የአሜሪካው የስለላ ድርጅት : በኢትዮጵያና በሱዳን በኩል ሰፊ የሆነ እንቅስቃሴ ሲያደርግ ቆይቷል :: የኤርትራንና የአማራ ልዩ ሐይል ከትግራይ ክልል ይውጣ በማለት አሉባልታ ወሬና የጁንታውን እርዝራዥ ትንፋሽ ለመስጠት ሲደረግ የነበረው እንቅስቃሴና በትግራይ ክልል መረጋጋት እንዳይኖር የሚደረገው ሽፍትነት የምዕራባውያን እጅ በሰፊው እንደገባበት መገንዘብ ይቻላል ::

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: አሁን የደረሰን ልዩ ዜና፣ ሕግ የማስከበር እርምጃ በትግራይ ክልል!!!!

Post by Hameddibewoyane » 22 Mar 2021, 11:51

ላለፉት 30 አመታት ስልጣንና ጥቅም የቀረበት እንደልብ በቤተሰብ ተደራጅቶ መዝረፍና ለገበያ ደርሶ መልስ ዱባይ አውሮፖና አሜሪካን መሄድና በህዝብ ገንዘብ ቆነጃጅትን ይዞ ውስኪ በማውረድ ሲሸልል የነበረ/ች ዘር ሀይማኖት ሳይል በጥቅም ብቻ የተሳሰረ ቡድንና ባለስልጣን ዘመን አመጣሽ ባለሀብትና ስንቱ ለፍቶ ምንም ሳይኖረው በአንዲት ጀንበር ሚሊየነር የሚሆን ልጅ አዋቂ አርቲስት ጋዜጠኛ የዚሁሉ ምንጭ የሆነ ህወሓት ለአንዴና መጨረሻ ግዜ አይኑ እያየ ጆሮው እየሰማ ህልፈቱን ሲመለከት እንዴት ኢትዮጵያ ብትን ትበል አይል? አነሱ ይበተናሉ እንጂ ኢትዮጵያዬ መቼም አትበተንም! ኢትዮጵያዊነት ይለምልም!

Post Reply