Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13065
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ኦሮሞዎች ይፈሩኛል! ብርሃኑ ነጋ ዛሬ በአዳማ የተናገረው

Post by Thomas H » 21 Mar 2021, 10:15

"የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲ ከየትኛውም የሀገሪቱ አካባቢ በላቀ ብዙ ችግር የገጠመው በኦሮሚያ ክልል ነው።
በክልሉ ያሉ የፓርቲው አባላት መታሰር፣ መሰደድ እና የጽህፈት ቤቶች መዘጋት ባለፉት ሁለት ወራት ይበልጥ ተባብሷል። በክልሉ በመንግሥት አስተዳደርም ሆነ በብልጽግና ውስጥ ያሉ አመራሮች የሚያስፈራቸው ምን እንደሆነ አይገባኝም። "
የኢዜማ መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአዳማ ከተማ ዛሬ እሁድ ረፋዱን በጠራው የምርጫ ቅስቀሳ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ካደረጉት ንግግር የተወሰደ
Source: Ethiopia Insider