Parts of Shoa, Gonder and Wello are in turmoil this weekend. Is Gojam the only peaceful area in Amhara Region?
Posted: 20 Mar 2021, 18:10
SHOA
አዲስ መረጃ - አጣየ
በሰሜን ሽዋ "የኦነግ ሸኔ" ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት ከ20 በላይ ሰዎች ተገደሉ!
ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜን ሸዋ ዞን በኤፍራታ ግድም ወረዳ በማጀቴ ፤ በካራ ቆሬ እና በዙሪያዋ በሚገኙ የገጠር ቀበሌዎች ላይ ኦነግ ሸኔ ናቸው የተባሉ ታጣቂዎች ከትናንት ምሽት ጀምሮ በከፈቱት ጥቃት በትንሹ ከ20 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የዐይን ምስክሮችና የአካባቢው ፖሊስ አባላት ለዋዜማ ተናግረዋል።
ብዙዎች ቆስለው ወደ ደሴ እና በአቅራቢያው ወደሚገኘው የኮምቦልቻ ሆስፒታል ተወስደዋል።
ይህ ዜና እስከ ተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ተኩሱ አለመቆሙን ነዋሪዎቹ ለዋዜማ ተናግረዋል።
ይህ ጥቃት የተፈፀመው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከፍተኛ ልዑክ ክሪስ ኩን በትግራይ ቀውስና በሱዳን የድንበር አለመግባባት ዙሪያ ከመንግስት ጋር ለመነጋገር ወደ አዲስ አበባ እያቀኑ ባለበት ሰዓት ነው።
እስካሁን በትንሹ 20 የሚሆን አስከሬን መነሳቱን እና ሌላውን ለማንሳት በተኩሱ ምክኒያት እንዳልተቻለ የዐይን እማኞች ነግረውናል ። የሟቾች ቁጥር ከዚህ ከፍ ሊል እንደሚችልም ተነግሯል።
በተለይ ከማጀቴ ከተማ በቅርብ እርቀት ላይ በሚገኝ ጭሬ በተባለ ስፍራ ተኩሱ ጸንቶ መዋሉን ነዋሪዎች ነዋሪዎች ይገልፃሉ።
የአጣየ ከተማ ነዋሪዎች ለዋዜማ እንደገለጹት የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ከተማዋን ከበው ይዘዋል።
የኦነግ ሸኜ ወደ ከተማው የገባው የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ፖሊስ በቅርቡ ተነስቶ ወደ ሌላ ዞን መዛወሩን ተከትሎ እንደሆነ ነዋሪዎቹ ጠቁመዋል።
https://www.facebook.com/permalink.php? ... 3056277733
WELLO
GONDOR
Obviously, you know about Gonder. Sudan is 50km inside Gonder.
So far, Gojam is fairly peaceful, I guess.
አዲስ መረጃ - አጣየ
በሰሜን ሽዋ "የኦነግ ሸኔ" ታጣቂዎች በከፈቱት ጥቃት ከ20 በላይ ሰዎች ተገደሉ!
ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜን ሸዋ ዞን በኤፍራታ ግድም ወረዳ በማጀቴ ፤ በካራ ቆሬ እና በዙሪያዋ በሚገኙ የገጠር ቀበሌዎች ላይ ኦነግ ሸኔ ናቸው የተባሉ ታጣቂዎች ከትናንት ምሽት ጀምሮ በከፈቱት ጥቃት በትንሹ ከ20 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የዐይን ምስክሮችና የአካባቢው ፖሊስ አባላት ለዋዜማ ተናግረዋል።
ብዙዎች ቆስለው ወደ ደሴ እና በአቅራቢያው ወደሚገኘው የኮምቦልቻ ሆስፒታል ተወስደዋል።
ይህ ዜና እስከ ተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ተኩሱ አለመቆሙን ነዋሪዎቹ ለዋዜማ ተናግረዋል።
ይህ ጥቃት የተፈፀመው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከፍተኛ ልዑክ ክሪስ ኩን በትግራይ ቀውስና በሱዳን የድንበር አለመግባባት ዙሪያ ከመንግስት ጋር ለመነጋገር ወደ አዲስ አበባ እያቀኑ ባለበት ሰዓት ነው።
እስካሁን በትንሹ 20 የሚሆን አስከሬን መነሳቱን እና ሌላውን ለማንሳት በተኩሱ ምክኒያት እንዳልተቻለ የዐይን እማኞች ነግረውናል ። የሟቾች ቁጥር ከዚህ ከፍ ሊል እንደሚችልም ተነግሯል።
በተለይ ከማጀቴ ከተማ በቅርብ እርቀት ላይ በሚገኝ ጭሬ በተባለ ስፍራ ተኩሱ ጸንቶ መዋሉን ነዋሪዎች ነዋሪዎች ይገልፃሉ።
የአጣየ ከተማ ነዋሪዎች ለዋዜማ እንደገለጹት የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ከተማዋን ከበው ይዘዋል።
የኦነግ ሸኜ ወደ ከተማው የገባው የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ፖሊስ በቅርቡ ተነስቶ ወደ ሌላ ዞን መዛወሩን ተከትሎ እንደሆነ ነዋሪዎቹ ጠቁመዋል።
https://www.facebook.com/permalink.php? ... 3056277733
WELLO
GONDOR
Obviously, you know about Gonder. Sudan is 50km inside Gonder.
So far, Gojam is fairly peaceful, I guess.