ለምን አሜሪካኖች የአማራን ጀንሳይድ በኦሮሞ ውስጥ ችላ አሉ።
Posted: 20 Mar 2021, 07:55
አሜሪካኖች ሞኞች አይደሉም አማራ ኦሮሞ አገር በመጀመሪያ ማን ስፈር አለው ። ከስፈሩም አርፈው ኦሮሞን አክብረው መኖር ሲኖርባቸው ። ቋንቋውን አንለምደም ። ይህ ሲብስ ኦሮሞን ግጥም አርገው እየስደቡና እያዋረዱ በኦሮሞ መሬት ላይ ለመኖር ይፈልጋሉ ምርጫ ሲመጣ ለአማራ እየመረጡ ። የታለ ታማኝነታቸው ለኦሮሞ ። ኦሮሞ ገዳይ ነው ጭራቅ ነው እያሉ ያስፈራሩናል። በዛ ላይ ቤታቸው መጥተው ጌታ ልሁን ይላሉ።
አይታችዋል የአማራ ጀነሳይድ የሚሆን የነበረው ኦሮሞዎች ጎጃምና ጎንደር መጥተው አማራን ቢገድሉት ነበር። አሁንም ማንም ስው ይገደል እያልኩ አይደለም ኦሮሞች ከገደሉ ስ ህተት ነው። ግን የችግሩን ከስር ከመስረቱ እንዲገባቹሁ ብዬ ነው። ይህንን የምለው ።
በሌላ በኩል ደግሞ ትግሬዎች አርፈው አገራቸው ላይ ተቀምጠው አማሮች መጥተው ገድሉዋቸው ። የነሱም ሳያንስ ሌላ የውጭ ጠላት አመጡባቸው ያ ነው የትግራይን ጀነሳይድ የሚያረገው።
በሌላ በኩል ደግሞ ጀነሳይድ ሆነ አልሆነ ከትግራይ ወጣ ተብለሀል እሺ ብለህ መወጣት ብቻ ነው። እንቢ ካልክ ዋ ብያለሁ። አብያችን ነገር ፍለጋ የመጨረሻ ማስጠንቀቅያ ይስጥልኛል። አርፈህ ጦርህን አወጥተህ ማሪኝ አሜሪካ ብለህ ታረቅ። እኔ ጦሩን ቢያወጣ ከእንግዲህ አሜሪካኖች የሚለቁት አይመስለኝም ። እነሱ የፈለጉት ነገር አለ ኢትዬዽያ ቀና እንዳትል ፈልገዋል ይህንን ፍላጎታቸውን ሳይሳኩ በምንም ተዓምር አብይን አይለቁትም ። እሱ ጨዋታው አልገባውም ።
ጦሩን ቢያስዋጣ ፣ ቴሌን እና ባንክን ወደ ግል ንብረትነት ቀይር ይሉታል እንቢ ማለት ከአሁን በኋላ አይችልም ። እነዚህ አማሮች አሜሪካ በኢትዬዽያ ውስጥ ጉዳይ ምን ያገባቸዋል ይሉልኛል። ይህንን ነው አሜሪካ የምትፈልገው እንቢ ባይነትን ። የዛን ግዜ እነዚህ እብዶች ትግሬዎችን ሊጨሩሱዋቸው ነው ብለው ዘው ብለው ይገቡና ያለ የለሌ ንብረታችንን አውደመው ዜሮ አርገውን ይመለሳሉ ደንታ አላቸው ። ከአሁን በዋላ አሜሪካንን መቅጠር አለብህ ለመገንባት ትባላለህ እዳ በእዳ ያረጉሀል መክፈል አትችልም ባሪያ ያረጉሀል ምንም ለዚህ ሚስጥር የለውም እንቢ ያሉት ሶሪያ፣ ሊብያ እና ኢራቅን ተመልከቱ ዘይታችውን በሽንበቆ ምጥጥ እያረጉባቸው ነው ለማንም ምንም ሳይከፍሉ። ያ ነው የኛ ፋንታ ወጣህም አልወጣህም ማርክ ተደርገህል ምንም አታመልጥም ። የሚሻለው እንደው አገሩን ለቆ መውጣት ብቻ ነው ። በምርጫ ከምታደክመን እራስ ህን ንጉስ ብለህ ሹም እና እንደጋዳፊ ሬሳህ ይጎተታል ። እኔ ይህንን በምንም መልኩ አልደግፍም ግን መጨረሻው የአብይ ይሄ ነው። አሜሪካንን እንቢ ብለህ አንድ ቀን ማደር አትችልም።
አሁን ነው የትግሬዎችን የዲፕሎማሲ ችሎታ ማድነቅ። አሁን ነው ከአምስተኛ ክፍል የወደቁ ብላቹሁ ላሾፋቹሁ ሁሉ ይቅርታ ትግሬዎች የመጠየቅያ ስአት ።
አይታችዋል የአማራ ጀነሳይድ የሚሆን የነበረው ኦሮሞዎች ጎጃምና ጎንደር መጥተው አማራን ቢገድሉት ነበር። አሁንም ማንም ስው ይገደል እያልኩ አይደለም ኦሮሞች ከገደሉ ስ ህተት ነው። ግን የችግሩን ከስር ከመስረቱ እንዲገባቹሁ ብዬ ነው። ይህንን የምለው ።
በሌላ በኩል ደግሞ ትግሬዎች አርፈው አገራቸው ላይ ተቀምጠው አማሮች መጥተው ገድሉዋቸው ። የነሱም ሳያንስ ሌላ የውጭ ጠላት አመጡባቸው ያ ነው የትግራይን ጀነሳይድ የሚያረገው።
በሌላ በኩል ደግሞ ጀነሳይድ ሆነ አልሆነ ከትግራይ ወጣ ተብለሀል እሺ ብለህ መወጣት ብቻ ነው። እንቢ ካልክ ዋ ብያለሁ። አብያችን ነገር ፍለጋ የመጨረሻ ማስጠንቀቅያ ይስጥልኛል። አርፈህ ጦርህን አወጥተህ ማሪኝ አሜሪካ ብለህ ታረቅ። እኔ ጦሩን ቢያወጣ ከእንግዲህ አሜሪካኖች የሚለቁት አይመስለኝም ። እነሱ የፈለጉት ነገር አለ ኢትዬዽያ ቀና እንዳትል ፈልገዋል ይህንን ፍላጎታቸውን ሳይሳኩ በምንም ተዓምር አብይን አይለቁትም ። እሱ ጨዋታው አልገባውም ።
ጦሩን ቢያስዋጣ ፣ ቴሌን እና ባንክን ወደ ግል ንብረትነት ቀይር ይሉታል እንቢ ማለት ከአሁን በኋላ አይችልም ። እነዚህ አማሮች አሜሪካ በኢትዬዽያ ውስጥ ጉዳይ ምን ያገባቸዋል ይሉልኛል። ይህንን ነው አሜሪካ የምትፈልገው እንቢ ባይነትን ። የዛን ግዜ እነዚህ እብዶች ትግሬዎችን ሊጨሩሱዋቸው ነው ብለው ዘው ብለው ይገቡና ያለ የለሌ ንብረታችንን አውደመው ዜሮ አርገውን ይመለሳሉ ደንታ አላቸው ። ከአሁን በዋላ አሜሪካንን መቅጠር አለብህ ለመገንባት ትባላለህ እዳ በእዳ ያረጉሀል መክፈል አትችልም ባሪያ ያረጉሀል ምንም ለዚህ ሚስጥር የለውም እንቢ ያሉት ሶሪያ፣ ሊብያ እና ኢራቅን ተመልከቱ ዘይታችውን በሽንበቆ ምጥጥ እያረጉባቸው ነው ለማንም ምንም ሳይከፍሉ። ያ ነው የኛ ፋንታ ወጣህም አልወጣህም ማርክ ተደርገህል ምንም አታመልጥም ። የሚሻለው እንደው አገሩን ለቆ መውጣት ብቻ ነው ። በምርጫ ከምታደክመን እራስ ህን ንጉስ ብለህ ሹም እና እንደጋዳፊ ሬሳህ ይጎተታል ። እኔ ይህንን በምንም መልኩ አልደግፍም ግን መጨረሻው የአብይ ይሄ ነው። አሜሪካንን እንቢ ብለህ አንድ ቀን ማደር አትችልም።
አሁን ነው የትግሬዎችን የዲፕሎማሲ ችሎታ ማድነቅ። አሁን ነው ከአምስተኛ ክፍል የወደቁ ብላቹሁ ላሾፋቹሁ ሁሉ ይቅርታ ትግሬዎች የመጠየቅያ ስአት ።