Page 1 of 1

"ኢትዮጵያ ብልጽግናንና መደመርን ከተቀበለች ከ2010 ወዲህ የጤፍ ዋጋ ከ2500 ወደ 5000 ብር አድጓል። ደመወዜ ምንም ሳይጨምር የኑሮዬ ዋጋ 100% ጨምሯል።" Meron Getu

Posted: 18 Mar 2021, 20:17
by sarcasm
አቢይ አህመድ ወደ ሥልጣን እንደመጣ "ስልጠና" ያልሰጠው ቡድን አልነበረም። ለሁሉም ክልሎች ተወካዮች፣ ለአርቲስቶች፣ ለጤና ባለሙያዎች፣ ለህግ ባለሙያዎች፣ ለወጣቶች፣ ለሴቶች፣ ለሀይማኖት መሪዎች፣ ለዞን አስተዳዳሪዎች፣ ለክልል ርእሰ መስተዳድሮች፣ ለሚኒስትሮች፣ ለዩኒቨርስቲ ተማሪዎች፣ ለመምህራን እና ለፖለቲካ ፓርቲዎች ቤተ መንግሥት እየወሰደ ስልጠና ሰጥቷቸዋል። ምናልባት የቀረ ካለ መጨመር ትችላላችሁ።

ከየትኞቹ ሰልጣኞች እንደሆነ ባላውቅም፣ አንድ ጊዜ ስለ ኢትዮጵያ ዓመታዊ የኢኮኖሚ እድገት ተጠይቆ ማብራሪያ ሲሰጥ እንዲህ አለ፦ "እኔ ኢትዮጵያ 11 በመቶ አደገች የሚለውን ነገር አልቀበለውም፣ የኢትዮጵያን እድገት የምለካው፣ በህዝባችን ህይወት ላይ በምናመጣው ለውጥ ነው። ህዝቡ የእለት ተእለት ኑሮውን ለመግፋት የማይቸገር መሆኑን መሬት ላይ የሚያረጋግጡ እውነታዎች ከሌሉ 11 ወይም 10 በመቶ አደገች ተብሎ በዓለም ዘንድ ቢወራ እኔ አልቀበለውም" ብሎ ነበር።

ኢትዮጵያ ብልጽግናንና መደመርን ከተቀበለች ከ2010 ወዲህ የጤፍ ዋጋ ከ2500 ወደ 5000 ብር አድጓል። ደመወዜ ምንም ሳይጨምር የኑሮዬ ዋጋ 100% ጨምሯል። የአቢይ አህመድ መንግሥት ኢኮኖሚ ደግሞ ለሶስት ተከታታይ ዓመታት ከ6 እስከ 9% ሲመነደግ ነበር።

Please wait, video is loading...

Re: "ኢትዮጵያ ብልጽግናንና መደመርን ከተቀበለች ከ2010 ወዲህ የጤፍ ዋጋ ከ2500 ወደ 5000 ብር አድጓል። ደመወዜ ምንም ሳይጨምር የኑሮዬ ዋጋ 100% ጨምሯል።" Meron Getu

Posted: 18 Mar 2021, 20:32
by Fiyameta
Ethiopia under PM Abiy Ahmed's leadership: Wealth Per Adult: $3,085, Under Junta $153, a 2000% increase from when he came to office!! :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:




Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... k-2019.pdf

😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄

Ethiopia under TPLF apartheid rule: Wealth Per Adult $153

Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... 017-en.pdf
$3,085 - $153 = $2,932
ከእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዜጋ በአመት $3000 ዶላር ይዘርፉ ነበር ማለት እኮ ነው።
:shock: :shock:













Re: "ኢትዮጵያ ብልጽግናንና መደመርን ከተቀበለች ከ2010 ወዲህ የጤፍ ዋጋ ከ2500 ወደ 5000 ብር አድጓል። ደመወዜ ምንም ሳይጨምር የኑሮዬ ዋጋ 100% ጨምሯል።" Meron Getu

Posted: 18 Mar 2021, 20:37
by gearhead
Medemer is a smokescreen for Andargachew's stolen transitional roadmap; a roadmap that introduced issayas into ethiopia's political atmosphere; reintroduction of amhara ethiopianism which let alone the youth, a philosophy which most biltsigna members find totally foreign!

Inflation is so high because ethiopia now subsidizes the Nakfa. One of the many end effects of andargachew's transitional roadmap.

Re: "ኢትዮጵያ ብልጽግናንና መደመርን ከተቀበለች ከ2010 ወዲህ የጤፍ ዋጋ ከ2500 ወደ 5000 ብር አድጓል። ደመወዜ ምንም ሳይጨምር የኑሮዬ ዋጋ 100% ጨምሯል።" Meron Getu

Posted: 18 Mar 2021, 20:49
by Sam Ebalalehu
Eden, I think, your propaganda that the Ethiopian army is massacring Tigreans is losing steam. Shopping for a new talking point ? Well, there is no question Ethiopians have a hard time economically. If you thought though they will trade that hardship for the coming back of the TPLF to the throne, I could say you are the worst TPLF manufactured cadre ever.