Page 1 of 1

የአማራ ኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ነጻ አይደለም በሚል ተቃውሞ ከጅቡቲ አዲስ አበባ መንገድ እስዘግቶአል፡፡ አሹ ወላይታ!

Posted: 17 Mar 2021, 13:42
by AbebeB
አፋር ላይ በአማራዋ ቅንጅት ፓርቲ ሰው የሚመራው ምርጫ ቦርድ ነጻ አይደለም በማለት ዛሬ አፋሮች መንገድ ዘግተዋል፡፡
አማራ ወደ እናት ሀገሩ የመን ሀገር እንደይሄድ መንገድ መዘጋቱ ግን ያሳስባል፡፡ አማርኛ 38 በመቶው ከአረብኛ ጋር ተመሳሳይ የሆነበት ምክንያት ሀበሻ አማራ የመጣው ከየመን ስለሆነ ነው፡፡ በመጽሀፍ ቅዱስ 1ኛ ነገስት ምዕራፍ 10 ላይ የተጠቀሰችው ሳባ ንግስታችን ነች የሚሉትም በዚሁ ምክንያት ነው፡፡