Page 1 of 1

የኢትዮጵያ መንግሥት የረሳቸው ጎንደሬዎች አረብኛ ዋና ቋንቋችን ስለሆነ አማርኛ እየረሳን ነው አሉ

Posted: 17 Mar 2021, 09:48
by Thomas H
የኢትዮጵያ መከላከያ እና ፎጣ ለባሾች አከርካሪያቸው ለመሰበሩ ከዚህ ሌላ ማረጋጋጫ የለም::
አረ ዓብይ እና ዴይመቀ ድረሱላቸው ! ሱዳን እኮ በቃ እንደ ባሪያ ቀጥቅጦ እየገዛቸው ነው ያለው::

Re: የኢትዮጵያ መንግሥት የረሳቸው ጎንደሬዎች አረብኛ ዋና ቋንቋችን ስለሆነ አማርኛ እየረሳን ነው አሉ

Posted: 17 Mar 2021, 10:18
by free-tembien
Thomas H wrote:
17 Mar 2021, 09:48
agame hagos, ለጎንደር ምነው ተጨንቀህ ሞትህ? :lol: :lol: :lol:
እኔ ጎንደር አርማጭሆ ደውዬ ነበር: ሱዳኖች እንኳን ወደ ጎንደር ሊመጡ ነገ ዛሬ ኢትዮጵያ ትወርረናለች እያሉ እያጮለቁ ከመመልከት በስተቀር አንድ ጥቃት አያደርሱም። በጣም ፈርተዋል ብለው ነግረውኛል።
ስለዚህ ለጀግናው ለጎንደር ህዝብ አታስብ ቀሚስ ለባሽ ዓጋመ :lol: :lol: :lol:

Re: የኢትዮጵያ መንግሥት የረሳቸው ጎንደሬዎች አረብኛ ዋና ቋንቋችን ስለሆነ አማርኛ እየረሳን ነው አሉ

Posted: 17 Mar 2021, 23:55
by Thomas H
What a transition!
Gonder under Ethiopia(Past)






Gonder under Sudan(Today)