ሰበር ዜና : ኦሮሚያ ነፃ ለመውጣት ጫፍ ላይ ደርሳለች
Posted: 15 Mar 2021, 08:59
Hamza Oromiya
16h ·
በኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች፣ በ51 ወረዳዎች እና በ867 ቀበሌዎች የብልፅግና መዋቅር ፈርሶ በኦነግ ሰራዊት መተካቱን በኦሮሚያ ብልፅግና ስብሰባ ሪፖርት ላይ ቀርቧል። በዚህም ሳቢያ በአስሩም ዞኖች የመንግስት ትዕዛዝ ማስፈፀምና ምንም አይነት ስብሰባ ማካሄድ እንዳልቻሉ ገልፇል።
16h ·
በኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች፣ በ51 ወረዳዎች እና በ867 ቀበሌዎች የብልፅግና መዋቅር ፈርሶ በኦነግ ሰራዊት መተካቱን በኦሮሚያ ብልፅግና ስብሰባ ሪፖርት ላይ ቀርቧል። በዚህም ሳቢያ በአስሩም ዞኖች የመንግስት ትዕዛዝ ማስፈፀምና ምንም አይነት ስብሰባ ማካሄድ እንዳልቻሉ ገልፇል።