አዲስ አበባ ፖሊስ : ለምንድነው በአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት ውስጥ ወላይታዎች ከሌላው ብሔር በተለየ ሊበዙ የቻሉት?
Posted: 13 Mar 2021, 11:52
ለምን? ወያኔ ያደረገው ነው ወይስ ምን?
የሚገርም ነው ይህንን የአማራ ክልል ያውቃል? ለምን አያቅም: ያቃል:: ለምን ዝምታን መረጠ?
እንዴት ወላይታዎች አዲስ አበባ ላይ ከነዋሪው ቀድመው በአንድ ፖሊስ ጣብያ ሊበዙ ቻሉ?
አዲስ አበባ ውስጥ ከ 50 በላይ ፖሊስ ጣብያዎች ሲኖሩ: እኔ ወደ ስድስት ጣብያ ላይ ያየሁት ወላይታዎች እንደሚበዙ ነው:: ከአማራም በልጠው ማለት ነው::
የብሔር ስብጥር ነው ከተባለ ሌላው ብሔር የታለ? ጉራጌ የለም! አፋር የለም:: በነሻንጉል የለም:: ጋምቤላ የለም:: ባጭሩ ከደቡብ ወላይታ ብቻ ነው::: ለምን?
እንደሚመስለኝ የብሄርን ብዛት ታሳቢ ተደርጎ መሰራት አለበት ወይም የአዲስ አበባን ነዋሪ ብቻ ነው መቅጠር ያለበት::
በብሄር ብዛት ከሆነ በአዲስ አበባ አማራ ከፍተኛው በመሆኑ ከፍተኛ ቁጥር ሊሰጠው ይገባል::
የአማራ ክልል ምን ያስባል ስለዚህ ጉዳይ?
የሚገርም ነው ይህንን የአማራ ክልል ያውቃል? ለምን አያቅም: ያቃል:: ለምን ዝምታን መረጠ?
እንዴት ወላይታዎች አዲስ አበባ ላይ ከነዋሪው ቀድመው በአንድ ፖሊስ ጣብያ ሊበዙ ቻሉ?
አዲስ አበባ ውስጥ ከ 50 በላይ ፖሊስ ጣብያዎች ሲኖሩ: እኔ ወደ ስድስት ጣብያ ላይ ያየሁት ወላይታዎች እንደሚበዙ ነው:: ከአማራም በልጠው ማለት ነው::
የብሔር ስብጥር ነው ከተባለ ሌላው ብሔር የታለ? ጉራጌ የለም! አፋር የለም:: በነሻንጉል የለም:: ጋምቤላ የለም:: ባጭሩ ከደቡብ ወላይታ ብቻ ነው::: ለምን?
እንደሚመስለኝ የብሄርን ብዛት ታሳቢ ተደርጎ መሰራት አለበት ወይም የአዲስ አበባን ነዋሪ ብቻ ነው መቅጠር ያለበት::
በብሄር ብዛት ከሆነ በአዲስ አበባ አማራ ከፍተኛው በመሆኑ ከፍተኛ ቁጥር ሊሰጠው ይገባል::
የአማራ ክልል ምን ያስባል ስለዚህ ጉዳይ?