"በማይካድራ ከተማየ በግፍ የተገደሉት በማስረጃና ስም ዝርዝራቸው ከ1000 በላይ የትግራይ ብሄር ተወላጆች ናቸው።" የኣቢይ activist ወልቀታይ መለስ ብስራት
Posted: 11 Mar 2021, 09:37
የኣቢይ activist ወልቀታይ መለስ ብስራት
በትግራይ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈፅሟል!
በምዕራብ ትግራይ ማይካድራ የትግራይ ተወላጆጅ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈፅሟል ። የአሜሪካ መንግስት
ቁጥራቸው ከ 1300 በላይ እስካሁን የተረጋገጠ ነው። ገና ይህ ቁጥር የአማራ ልዩ ሀይል ሲወጣ ቁጥር ያሻቅባል።
"ዋናው የግፉ ሰላባ ከ 60ሺ በላይ ሱዳን ስላለ ሙሉ መረጃ ልናገኝ አልቻልንም" የሰብኣዊ መብት ኮምሽን ዶር በቀለ
አምንስቲም ተመሳሳይ መግለጫ አውጥቷል።
#ማይካድራ ከተማየ በግፍ የተገደሉት በማስረጃና ስም ዝርዝራቸው ከ1000 በላይ የትግራይ ብሄር ተወላጆች ናቸው።
ፍርድቤትም በቅርቡ በይፋ የደረሰውን ሙሉ ማስረጃ በማያያዝ ወንጀል ፈፃሚዎች በይፋ ይገልፃል።
#የህግ_የበላይነት_ይከብር!
#ፍትህ_ለትግራይ_ህዝብ!
#የአማራ_ልዩሀይል_ከትግራይ_በአስቸኳይ_ይውጡ!
በትግራይ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈፅሟል!
በምዕራብ ትግራይ ማይካድራ የትግራይ ተወላጆጅ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈፅሟል ። የአሜሪካ መንግስት
ቁጥራቸው ከ 1300 በላይ እስካሁን የተረጋገጠ ነው። ገና ይህ ቁጥር የአማራ ልዩ ሀይል ሲወጣ ቁጥር ያሻቅባል።
"ዋናው የግፉ ሰላባ ከ 60ሺ በላይ ሱዳን ስላለ ሙሉ መረጃ ልናገኝ አልቻልንም" የሰብኣዊ መብት ኮምሽን ዶር በቀለ
አምንስቲም ተመሳሳይ መግለጫ አውጥቷል።
#ማይካድራ ከተማየ በግፍ የተገደሉት በማስረጃና ስም ዝርዝራቸው ከ1000 በላይ የትግራይ ብሄር ተወላጆች ናቸው።
ፍርድቤትም በቅርቡ በይፋ የደረሰውን ሙሉ ማስረጃ በማያያዝ ወንጀል ፈፃሚዎች በይፋ ይገልፃል።
#የህግ_የበላይነት_ይከብር!
#ፍትህ_ለትግራይ_ህዝብ!
#የአማራ_ልዩሀይል_ከትግራይ_በአስቸኳይ_ይውጡ!
Please wait, video is loading...