Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡" ልጅ ተክሌ Teklemichael S Abebe

Post by sarcasm » 10 Mar 2021, 09:45

ይሄ ጾም ሳይገባ፤ ከዛሬ ነገ ስል፤ አንድም በይሉኝታ፤ ሌላም በቸልታ ያቆየኋቸው ርእሶች ነበሩና እነሱን ዛሬና ነገ ልስቀላቸው፡፡

አንዱ ወልቃይትንና ራያን የይመለከታል፡፡ የወልቃይት ጣጣ፤ የራያ እጣ፡፡ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 48(1) የክልል ወሰንን በሚመለከት ጥያቄ የተነሳ እንደሆነ፤ በሚመለከታቸው ክልሎች ስምምነት ይወሰናል፤ ክልሎቹ ካልተስማሙ ደግሞ፤ የፌዴሬሽን ምክርቤቱ ይወስናል ይላል፡፡ ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ በዚህ መልኩ እንጂ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡

አንደኛ ዘላቂ ሰላም አያሰፍንም፡፡

ሁለተኛ፤ ለሌሎች አካባቢዎችም መጥፎ ምሳሌ ይሆናል (ለምሳሌ አዲስ አበባን፤ የኦሮምያ መንግስት ወሮ የኔ ነው ቢል፤ መከራከር አይቻልም፤ ጉልበቱና አቅሙ እስካለው ድረስ; ሱዳንስ ቢሆን ከዚህ ምን ይማራል፡፡ በጉልበት ይዣለሁ፤ አለቅም ነው የሚል)፡፡


ሶስተኛ፤ ሕወሀቶች ከ30 አመታት በላይ ያደረጉትን መድገም ይሆናል፡፡ እነሱን ጉልበት ከ30 አመታት በላይ አላዛለቃቸውም፡፡ ሀይልና ጡንቻ ብቻውን ዘላቂ ሰላም አያመጣም፡፡ ሕግም ጭምር እንጂ፡፡ (ኢትዮጵያ ውስጥ ደግሞ፤ የተራ ጉዳይ እንጂ፤ ሁሉም ጀግና ነው፡፡ የትናንት ጀግና ዛሬ ዋሻ ገብቷል፡፡ ቢያንስ 27 አመታት ግን አንቀጥቅጠው ገዝተውናል፤ እኛም በፍርሀት እየራድን ተገዝተናል)፡፡

አራተኛ፤ የፌደራል መንግስቱንም አጣብቂኝ ውስጥ መክተት ነው፡፡

ስድስተኛ፤ አዲሱን የትግራይ አስተዳደርም ማስፎገር ይሆናል፡፡

ሰባተኛ፤ በርግጥም የተጠቀሱት መሬቶች፤ ወልቃይትም የጎንደር፤ ራያም፤ የወሎ፤ እንጂ በታሪክ የአማራ ክልል ሆነው አያውቁም፤ ምክንያቱም፤ የአማራ ክልል የተፈጠረው፤ በሽግግር መንግስቱ በ1983 በአሁኑ ሕገመንግስት ደግሞ በ1987 ነውና፡፡ ከዚያ በፊት፤ የአማራ ባህል እንጂ፤ የአማራ ክልል የሚባል የት ነበርና፡፡
ጎንደርና ወሎ ክልሎች ሆነው፤ እነዚህ አወዛጋቢ ግዛቶቸ ለነሱ ቢመለሱ፤ ትግሬዎቹም እንዲህ እንዳሁኑ ብዙ የሚያንጨረጭራቸው አይመስለኝም፡፡

በርግጥ፤ ጎንደሬዎቹንም ደም ከፍለውበት፤ ተጎድተውበት፤ ሙሉ በሙሉ ለቃችሁ ውጡና ለትግሬዎቹ ስጡ ማለት ይከብዳል፡፡ Compromise ኢትዮጵየ ውስጥ የሌለ ብርቅዬ ቃል፡፡ ካማራውም፤ ከትግሬውም፤ ከፌደራል መንግስትም የተወጣጣ አካል ያስተዳድረው፡፡ እንጂ፤ የራሱን ሕገ መንግስት የማያከብር መንግስትና ክልል አይጸናም፡፡ እስከዚው ግን፤ ጎንደሮች፤ ባህርዳር ስር ከሚርመጠመጡ፤ የአጼ ፋሲል አገር፤ የቴዎድሮስ ምድር፤ ራሱን ችሎ ክልል ቢሆን፤ ከይህ ሁሉ ይገላግለን ነበር፡፡ ኮቪድ ሲጠፋ፤ ኮለምበስና ሲያተል ተመልሼ ጎንደርን መቀስቀስ ሊኖርብኝ ነው፡፡ Gondar for Statehood, now !!



https://www.facebook.com/tsahlemariam/p ... 7713480943

ነገ ደግሞ፤ የዚህ የኤርትራን ነገር ጾም እይዝበታለሁ፡፡
Last edited by sarcasm on 10 Mar 2021, 10:57, edited 2 times in total.

sesame
Member+
Posts: 8554
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: "ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ በዚህ መልኩ እንጂ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡" Teklemicha

Post by sesame » 10 Mar 2021, 09:55

Another moron pretending to be smart!

The TPLF took the lands by force, wrote the constitution and imposed it on Ethiopians. So for anyone to complain now is really to accept what the TPLF did as legitimate. In the final analysis, winners decide everything. Besides, the Amharas took what is theirs and will never give it back just to placate the Agames who stole the land.

But what has Eritrea to do with the return of Welkait and Raya. The Amharas chased the Agames out and reclaimed their lands.

Abere
Senior Member
Posts: 15436
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡" Teklemichael S Abebe

Post by Abere » 10 Mar 2021, 11:02

ይኸ ፎጋሪ የቡና ስኒ አያያዙ እና አጠጣጡ ቁርጥ ስብሃት ነጋን ይመስላል።
He is still dreaming Weqait, Humera and Raya.በሰው quላ ድርቅ ብላ ማለት ይኸ ነው የአማራ መሬት ቅርጫ ካልገባ ኢትዮጵያ የመትፈርስ ከሆነ ትፈራርሳለች እንጅ ስንዝር የአማራ መሬት አይገኝም።

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: "ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡" ልጅ ተክሌ Teklemichael S A

Post by Wedi » 10 Mar 2021, 11:27

sesame ወያኔ ትግሬ ወልቃይት እና ራያን ወደ ትግራይ በጉልበት የከለላቸው ህገመንግስት የሚባለው የህወሃት ማንፌስቶ ሳይወጣ እና ኢትዮጵያን በክልሎች ለመከፋፈል ከወጣው አዋጅ አስቀድሞ በጉልበት ነው፡፡

ለምሳሌ ይህን አንብብ
የብሔራዊ ክልላዊ የሽግግር መስዳሮችን ለማቋቋም የውጣ አዋች ቁጥር 7 /1984 ዓም

4. የብሔራዊ መስተዳደሮች ወሰን አከላለል

2. ሀ. የአንድ ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ መልክአ ምድራዊ ወሰን በዝርዝርና በግልጽ ተለይቶ እስኪካለል ድረስ ከ1966 ዓም በፊት የነበሩት ወረዳዎች ወሰኖች ለአዋሳኝ ብሔራዊ የሽግግር መስተዳደሮች አከላልል መሠረት ይሆናል፡፡
ከዚህ ላይ መርዳት እንደሚቻለው አንደ ወረዳ ወይም አካባቢ በህግ ወደ አንድ ክልል እስኪጠቃለል ድረስ ድሮ በነበረብት ማለት ከ1966 ዓም በነበረት ክፍለ ሀገር ይቆያል ይላል፡፡ ይህ ማለት እንግዲህ ወያኔ ወልቃይት እና ራያን ወደ ትግራይ ያጠቃለልው ኢትዮጵያ በክልሎች እንደትከፋፍል የሚደነግገው አዋጅ ከመውጣቱ በፊት በሃይል እና በጉልበት ነው ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ሀገ መንግስት ምናም የሚባል ነገር ለወልቃይት እና ለራያ አይሰራም፡፡ ምክንያቱ ወያኔ እነዚህን አካባቢዎች ከሀገ መንግስቱ በፊት የወሰዳቸው በመሆኑ፡፡ በጉልበት የተወሰደ በጉልበት እና በሃይል ይመለሳል እንጅ ህገመንግሥት ምናም የሚለው ነገር አይሰራ፡፡ ባጭሩ የወልቃይት እና የራያ ጉዳ ፋይሉ የተዘጋ ጉዳይ ነው!! :P :mrgreen:


Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: "ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡" ልጅ ተክሌ Teklemichael S A

Post by Abaymado » 10 Mar 2021, 16:22

sarcasm wrote:
10 Mar 2021, 09:45
ይሄ ጾም ሳይገባ፤ ከዛሬ ነገ ስል፤ አንድም በይሉኝታ፤ ሌላም በቸልታ ያቆየኋቸው ርእሶች ነበሩና እነሱን ዛሬና ነገ ልስቀላቸው፡፡

አንዱ ወልቃይትንና ራያን የይመለከታል፡፡ የወልቃይት ጣጣ፤ የራያ እጣ፡፡ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 48(1) የክልል ወሰንን በሚመለከት ጥያቄ የተነሳ እንደሆነ፤ በሚመለከታቸው ክልሎች ስምምነት ይወሰናል፤ ክልሎቹ ካልተስማሙ ደግሞ፤ የፌዴሬሽን ምክርቤቱ ይወስናል ይላል፡፡ ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ በዚህ መልኩ እንጂ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡

አንደኛ ዘላቂ ሰላም አያሰፍንም፡፡

ሁለተኛ፤ ለሌሎች አካባቢዎችም መጥፎ ምሳሌ ይሆናል (ለምሳሌ አዲስ አበባን፤ የኦሮምያ መንግስት ወሮ የኔ ነው ቢል፤ መከራከር አይቻልም፤ ጉልበቱና አቅሙ እስካለው ድረስ; ሱዳንስ ቢሆን ከዚህ ምን ይማራል፡፡ በጉልበት ይዣለሁ፤ አለቅም ነው የሚል)፡፡

የዚህ ሁሉ መዘዝ ትግሬ ነው:: አዲስ አበባ የአማራ ነው:: አለቀ::



ሶስተኛ፤ ሕወሀቶች ከ30 አመታት በላይ ያደረጉትን መድገም ይሆናል፡፡ እነሱን ጉልበት ከ30 አመታት በላይ አላዛለቃቸውም፡፡ ሀይልና ጡንቻ ብቻውን ዘላቂ ሰላም አያመጣም፡፡ ሕግም ጭምር እንጂ፡፡ (ኢትዮጵያ ውስጥ ደግሞ፤ የተራ ጉዳይ እንጂ፤ ሁሉም ጀግና ነው፡፡ የትናንት ጀግና ዛሬ ዋሻ ገብቷል፡፡ ቢያንስ 27 አመታት ግን አንቀጥቅጠው ገዝተውናል፤ እኛም በፍርሀት እየራድን ተገዝተናል)፡፡


ቢደገም ምን ችግር አለው?


አራተኛ፤ የፌደራል መንግስቱንም አጣብቂኝ ውስጥ መክተት ነው፡፡

ስድስተኛ፤ አዲሱን የትግራይ አስተዳደርም ማስፎገር ይሆናል፡፡


የምን ማስፎገር ነው ?

ሰባተኛ፤ በርግጥም የተጠቀሱት መሬቶች፤ ወልቃይትም የጎንደር፤ ራያም፤ የወሎ፤ እንጂ በታሪክ የአማራ ክልል ሆነው አያውቁም፤ ምክንያቱም፤ የአማራ ክልል የተፈጠረው፤ በሽግግር መንግስቱ በ1983 በአሁኑ ሕገመንግስት ደግሞ በ1987 ነውና፡፡ ከዚያ በፊት፤ የአማራ ባህል እንጂ፤ የአማራ ክልል የሚባል የት ነበርና፡፡

ዓጋመ ጫካ የገባው አማራን ሊዋጋ መስሎን? ወልቃይት በትግሬ ስር ሆኖም አያቅም!!

ጎንደርና ወሎ ክልሎች ሆነው፤ እነዚህ አወዛጋቢ ግዛቶቸ ለነሱ ቢመለሱ፤ ትግሬዎቹም እንዲህ እንዳሁኑ ብዙ የሚያንጨረጭራቸው አይመስለኝም፡፡

በርግጥ፤ ጎንደሬዎቹንም ደም ከፍለውበት፤ ተጎድተውበት፤ ሙሉ በሙሉ ለቃችሁ ውጡና ለትግሬዎቹ ስጡ ማለት ይከብዳል፡፡ Compromise ኢትዮጵየ ውስጥ የሌለ ብርቅዬ ቃል፡፡ ካማራውም፤ ከትግሬውም፤ ከፌደራል መንግስትም የተወጣጣ አካል ያስተዳድረው፡፡ እንጂ፤ የራሱን ሕገ መንግስት የማያከብር መንግስትና ክልል አይጸናም፡፡ እስከዚው ግን፤ ጎንደሮች፤ ባህርዳር ስር ከሚርመጠመጡ፤ የአጼ ፋሲል አገር፤ የቴዎድሮስ ምድር፤ ራሱን ችሎ ክልል ቢሆን፤ ከይህ ሁሉ ይገላግለን ነበር፡፡ ኮቪድ ሲጠፋ፤ ኮለምበስና ሲያተል ተመልሼ ጎንደርን መቀስቀስ ሊኖርብኝ ነው፡፡ Gondar for Statehood, now !!



https://www.facebook.com/tsahlemariam/p ... 7713480943

ነገ ደግሞ፤ የዚህ የኤርትራን ነገር ጾም እይዝበታለሁ፡፡
ባጠቃላይ ሲታይ ጤባ ምንም እውቀት የሌለው ደረቅ ነው!! ይህንን ነው በቃ የሚለን?

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡" ልጅ ተክሌ Teklemichael S A

Post by sarcasm » 20 Mar 2021, 10:24

sarcasm wrote:
10 Mar 2021, 09:45

አንዱ ወልቃይትንና ራያን የይመለከታል፡፡ የወልቃይት ጣጣ፤ የራያ እጣ፡፡ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 48(1) የክልል ወሰንን በሚመለከት ጥያቄ የተነሳ እንደሆነ፤ በሚመለከታቸው ክልሎች ስምምነት ይወሰናል፤ ክልሎቹ ካልተስማሙ ደግሞ፤ የፌዴሬሽን ምክርቤቱ ይወስናል ይላል፡፡ ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ በዚህ መልኩ እንጂ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡

አንደኛ ዘላቂ ሰላም አያሰፍንም፡፡

ሁለተኛ፤ ለሌሎች አካባቢዎችም መጥፎ ምሳሌ ይሆናል (ለምሳሌ አዲስ አበባን፤ የኦሮምያ መንግስት ወሮ የኔ ነው ቢል፤ መከራከር አይቻልም፤ ጉልበቱና አቅሙ እስካለው ድረስ; ሱዳንስ ቢሆን ከዚህ ምን ይማራል፡፡ በጉልበት ይዣለሁ፤ አለቅም ነው የሚል)፡፡


ሶስተኛ፤ ሕወሀቶች ከ30 አመታት በላይ ያደረጉትን መድገም ይሆናል፡፡ እነሱን ጉልበት ከ30 አመታት በላይ አላዛለቃቸውም፡፡ ሀይልና ጡንቻ ብቻውን ዘላቂ ሰላም አያመጣም፡፡ ሕግም ጭምር እንጂ፡፡ (ኢትዮጵያ ውስጥ ደግሞ፤ የተራ ጉዳይ እንጂ፤ ሁሉም ጀግና ነው፡፡ የትናንት ጀግና ዛሬ ዋሻ ገብቷል፡፡ ቢያንስ 27 አመታት ግን አንቀጥቅጠው ገዝተውናል፤ እኛም በፍርሀት እየራድን ተገዝተናል)፡፡

አራተኛ፤ የፌደራል መንግስቱንም አጣብቂኝ ውስጥ መክተት ነው፡፡

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡" ልጅ ተክሌ Teklemichael S A

Post by sarcasm » 29 Sep 2021, 18:23

አንዱ ወልቃይትንና ራያን የይመለከታል፡፡ የወልቃይት ጣጣ፤ የራያ እጣ፡፡ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 48(1) የክልል ወሰንን በሚመለከት ጥያቄ የተነሳ እንደሆነ፤ በሚመለከታቸው ክልሎች ስምምነት ይወሰናል፤ ክልሎቹ ካልተስማሙ ደግሞ፤ የፌዴሬሽን ምክርቤቱ ይወስናል ይላል፡፡ ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ በዚህ መልኩ እንጂ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡

አንደኛ ዘላቂ ሰላም አያሰፍንም፡፡

ሁለተኛ፤ ለሌሎች አካባቢዎችም መጥፎ ምሳሌ ይሆናል (ለምሳሌ አዲስ አበባን፤ የኦሮምያ መንግስት ወሮ የኔ ነው ቢል፤ መከራከር አይቻልም፤ ጉልበቱና አቅሙ እስካለው ድረስ; ሱዳንስ ቢሆን ከዚህ ምን ይማራል፡፡ በጉልበት ይዣለሁ፤ አለቅም ነው የሚል)፡፡

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: "ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡" ልጅ ተክሌ Teklemichael S A

Post by Sam Ebalalehu » 29 Sep 2021, 19:55

Eden do not worry about Addis Abeba being under Oromia. Bless your heart for caring though. I have told you what million times Addis Abeba is not for tribal politicians. One of the reasons thousands are trying to move to Addis is they know it is tribal cadres free zone. It is not a dig to you. Do not take it as such.

Abere
Senior Member
Posts: 15436
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ይሄ የወልቃትና ጠገዴ፤ የራያም ጉዳይ፤ ዛሬ ጉልበት አገኘሁ ተብሎ፤ ለዚያውም በኤርትራ እርዳታ ፤ ጠቅልዬ ልውሰድ ቢባል፤ ብዙ ችግር ያመጣል፡፡" ልጅ ተክሌ Teklemichael S A

Post by Abere » 29 Sep 2021, 20:09

Teklemichael Abebe, by the way, is TPLF who used to be working as an undercover in ETSAT. I am sure I am referring the right name here.

1) The return of Humera, Welqait and Raya to the rightful ancestral Amhara people is a perfect example of delivering justice to the over 3 decades brutally treated, displaced, and massacred ethnic Amhara. Why did not the Tigre TPLF Teklemichael stand as a lawyer for Ukraine in the case of Crimea. If he can win the case for Ukraine and get Crimea out of Russia's jaw so will he get TPLF the entire Amhara land. This sh!t አፍ always garbles with an issue none of his TPLF business.

2) Why does this thug wanted to take Amhara as a collateral to save TPLF. There is parallelism between Humera, Welqait, and Raya both in magnitude and intrinsic nature and any other part of the country. Creating hypothetical analogy is an intentional confusion set by thugs like this thug.

3) How is the Humera, Welqait and Ray put a burden and stress on the federal government. So, according to this TPLF thug these Amhara territories and people should be short sold so that the federal government will be free and TPLF continue occupy and massacre the people. What a hypocrite idiot. Does he think Amhara people will sit idle because of the indifference of the government? Why has the Amhara people and Fano been revolting and fighting TPLF for 3 decades and all of a sudden give up?

4) OMG, he is even concerned about the ne Tigray region government's image without Humera, Welqait and Raya. He wanted to lease them Amhara lands like some one with cash in pocket obtained through credit and brag as if rich. This sh!t አፍ is a naked TPLF with too much insincerity about Amhara people. I call him to go to the battle filed in Welqait and Raya and join TPLF in stead of writing something useless and litter the online forum.

Post Reply