"ሑመራ ከተማ ውስጥ እናትና ልጅ በአማራ ልዩ ሀይል ተደፍረዋል።" የኣቢይ activist ወልቀታይ መለስ ብስራት
Posted: 05 Mar 2021, 21:19
ሑመራ ከተማ ውስጥ እናትና ልጅ በአማራ ልዩ ሀይል ተደፍረዋል።
በጨካኞች የተደፈረችው እህታችን በአክሊል ያገባች የስድስት ወር ሙሽራ ነች።
እናትና ልጅ ካህሳይ አበራ ሆስፒታል እርድታ እየተደረገላቸው ቢሆንም እናትዋ መናገር ብትጀምርም ልጅዋ ግን ምንም እስካሁን አትናገረም።
ሑመራ ካህሳይ አበራ ሆስፒታል ብዙ ህፃናት ልጆች የተደፈሩ የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛሉ።
በጨካኞች የተደፈረችው እህታችን በአክሊል ያገባች የስድስት ወር ሙሽራ ነች።
እናትና ልጅ ካህሳይ አበራ ሆስፒታል እርድታ እየተደረገላቸው ቢሆንም እናትዋ መናገር ብትጀምርም ልጅዋ ግን ምንም እስካሁን አትናገረም።
ሑመራ ካህሳይ አበራ ሆስፒታል ብዙ ህፃናት ልጆች የተደፈሩ የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛሉ።
Please wait, video is loading...