Page 1 of 1

ሰበር ዜና : ወደ መቀሌ እየበረረ የነበረው ቦይንግ 767 ወያኔን ፈርቶ ጉዞውን ሳይጨርስ ወደ አዲስ ተመለሰ

Posted: 05 Mar 2021, 10:48
by Thomas H
አሉላ አባነጋ አየር ማረፊያ ውስጥ 4 የወያኔ ወታደሮች ስለታዩ በአስቸኳይ አይሮፕላኑ እንዲመለስ ተደርጓል:: እኛ ገና መልሶ ማጥቃቱን አልጀመርንም እነሱ ግን ቅዘን በቅዘን ሆነዋል::ለምሳሌ የኢትዮ ኤርትራ ጦር ቃል አቀባይ ብርሃኑ ጁላ ከትግራይ መውጣት አለበኝ ብሎ ሥልጣኑን ለቆ በባሕላዊው ጄኔራል ዮሐንስ ተተክቷል::