Page 1 of 1

አቢይ አህመድ ኢትዮጵያን መግዛት የሚችለው የጎሳ ፌዴሬሽንና የጎሳ ክልል ካፈረሰ ብቻ ነው !!

Posted: 26 Feb 2021, 04:27
by Horus
እኔ ሆረስ አይነ ብርሃን ይህን ጉዳይ ሺ ግዜ ብዬዋለሁ !

ልብ በሉ አዲሱ የብልጽግ ና ፐፔት የትግሬ አስተዳደር የትህነግን ካርታ አትንኩ ባይ ነው። አሁን አማራ መሪቱን በአቢይ ሊቀማ ነው ማለት ነው ። ይህ ደሞ የኦሮማራ ጦርነት አዋጅ ማለት ነው።

ይህ በመሰረቱ ለኢትዮጵያ ድንቅ እድል ነው ። የጎሳ ሲስተም እስካለ ድረስ ኦሮሞና አማራ በሰላም አይኖሩም። ትግሬ ዝም ብላ ጆከር ነች ! ግ ን የወልቃይትና ራያ ነገር የሚፈታው የህዝቡ ሬፈረንደም መው። አለያም ጦርነት ነው ።


Re: አቢይ አህመድ ኢትዮጵያን መግዛት የሚችለው የጎሳ ፌዴሬሽንና የጎሳ ክልል ካፈረሰ ብቻ ነው !!

Posted: 26 Feb 2021, 12:06
by Za-Ilmaknun
Horus wrote:
26 Feb 2021, 04:27
እኔ ሆረስ አይነ ብርሃን ይህን ጉዳይ ሺ ግዜ ብዬዋለሁ !

ልብ በሉ አዲሱ የብልጽግ ና ፐፔት የትግሬ አስተዳደር የትህነግን ካርታ አትንኩ ባይ ነው። አሁን አማራ መሪቱን በአቢይ ሊቀማ ነው ማለት ነው ። ይህ ደሞ የኦሮማራ ጦርነት አዋጅ ማለት ነው።

ይህ በመሰረቱ ለኢትዮጵያ ድንቅ እድል ነው ። የጎሳ ሲስተም እስካለ ድረስ ኦሮሞና አማራ በሰላም አይኖሩም። ትግሬ ዝም ብላ ጆከር ነች ! ግ ን የወልቃይትና ራያ ነገር የሚፈታው የህዝቡ ሬፈረንደም መው። አለያም ጦርነት ነው ።

OLF seems to have vowed to continue the legacy of TPLF. After all they are a party to its crafting and sustained implementation. Removing TPLF is one step in the right direction to cure the country off of its self imposed illness. The crucial step is the one coming next. The catalyst could be any plan to the continuation of the persecution of the indigenous WolQait and Raya people. It indeed is an opportunity to finally face the evil head on. We shall see!!!