Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42489
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 26 Feb 2021, 04:27
እኔ ሆረስ አይነ ብርሃን ይህን ጉዳይ ሺ ግዜ ብዬዋለሁ !
ልብ በሉ አዲሱ የብልጽግ ና ፐፔት የትግሬ አስተዳደር የትህነግን ካርታ አትንኩ ባይ ነው። አሁን አማራ መሪቱን በአቢይ ሊቀማ ነው ማለት ነው ። ይህ ደሞ የኦሮማራ ጦርነት አዋጅ ማለት ነው።
ይህ በመሰረቱ ለኢትዮጵያ ድንቅ እድል ነው ። የጎሳ ሲስተም እስካለ ድረስ ኦሮሞና አማራ በሰላም አይኖሩም። ትግሬ ዝም ብላ ጆከር ነች ! ግ ን የወልቃይትና ራያ ነገር የሚፈታው የህዝቡ ሬፈረንደም መው። አለያም ጦርነት ነው ።
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Post
by Za-Ilmaknun » 26 Feb 2021, 12:06
Horus wrote: ↑26 Feb 2021, 04:27
እኔ ሆረስ አይነ ብርሃን ይህን ጉዳይ ሺ ግዜ ብዬዋለሁ !
ልብ በሉ አዲሱ የብልጽግ ና ፐፔት የትግሬ አስተዳደር የትህነግን ካርታ አትንኩ ባይ ነው። አሁን አማራ መሪቱን በአቢይ ሊቀማ ነው ማለት ነው ። ይህ ደሞ የኦሮማራ ጦርነት አዋጅ ማለት ነው።
ይህ በመሰረቱ ለኢትዮጵያ ድንቅ እድል ነው ። የጎሳ ሲስተም እስካለ ድረስ ኦሮሞና አማራ በሰላም አይኖሩም። ትግሬ ዝም ብላ ጆከር ነች ! ግ ን የወልቃይትና ራያ ነገር የሚፈታው የህዝቡ ሬፈረንደም መው። አለያም ጦርነት ነው ።
OLF seems to have vowed to continue the legacy of TPLF. After all they are a party to its crafting and sustained implementation. Removing TPLF is one step in the right direction to cure the country off of its self imposed illness. The crucial step is the one coming next. The catalyst could be any plan to the continuation of the persecution of the indigenous WolQait and Raya people. It indeed is an opportunity to finally face the evil head on. We shall see!!!