Page 1 of 1

If just half of this story is true, then I am afraid it is too much

Posted: 15 Feb 2021, 16:35
by DefendTheTruth
Seyoum Teshome is literally mad and like i said, if just half of his stroy is true, then not unwarranted.

If this is half true, then there is a long road ahead for Ethiopia to come into terms with itself, it is unfortunate.

I wish this is not true, simply because it is too much to tolerate.


Re: If just half of this story is true, then I am afraid it is too much

Posted: 15 Feb 2021, 20:17
by tolcha
He looks like drunk peasant. It is good to see this kind of idiots, including you, who shows their "Munne'e" through their mouth. During TPLF regime, this guy was only known being rear Yx in prison and only rarely seen on media.

Re: If just half of this story is true, then I am afraid it is too much

Posted: 15 Feb 2021, 20:38
by sun
DefendTheTruth wrote:
15 Feb 2021, 16:35
Seyoum Teshome is literally mad and like i said, if just half of his stroy is true, then not unwarranted.

If this is half true, then there is a long road ahead for Ethiopia to come into terms with itself, it is unfortunate.

I wish this is not true, simply because it is too much to tolerate.
The guy's story seems to be 20% somewhat correct and 80% somewhat entertaining fiction. He has his own agenda and whatever moves towards his agenda is okay because the end justifies the means. 8)

Re: If just half of this story is true, then I am afraid it is too much

Posted: 15 Feb 2021, 20:42
by Noble Amhara
How about this story?


Re: If just half of this story is true, then I am afraid it is too much

Posted: 16 Feb 2021, 09:01
by Ethoash
DefendTheTruth wrote:
15 Feb 2021, 16:35


፳% እውነት የሚባል ነገር የለም ። ፻% እውነት መሆን አለብት አንድ መርዝ ብትደባልቅበት አሜሪካ ፍርድቤት ዶሴህን አስፈንጥረው ነው የሚጥሉት። የምን ፳% እወነት ። ይህ ነው ጎዛችን በአብይ ዘመን ፳% አውነት።

ይህ ጋዜጠኛ ነኝ ባይ አዲስ ልብስ ገዝቶ የማያውቅ ስልቫጅ ብቻ ። መኪናም ገዝቶ የማያውቅ ፣ ከትምህርት ትምህርት የሌለው እንዴት ብሎ ነው የአይሮፕላን ግዚ ማብጠልጠል የሚችለው። አረ ድፍረቱ በዚህ ላይ እንዳበደ ሰው እጁን ማወናጨፉ ታድያ ትግሬዎች ይህንን ስው ቢያስሩት ምን ጥፋት አለባቸው። ትግረዎች ግብረስዶም ያረጋሉ የሚባለውን የማያምኑ ስዎች ይህንን መሐይም ብቻ ማየት ይበቃል ደህና አርገው ነው የቶኮሱት።

ጠያቂው የኔት ስውዬው ውሽት እንዲህ ከሚጠጣ አንተ ማን ነህ ፣ መረጃህን ኬት አመጣህ ዛሬ እኮ ማንም መስረጃ መፍጠር ይችላል። የአይሮፕላን ሽያጭ በአንድ ስንጠረጅ ላይ የሚደረግ ነገር አይደለም መፅህፍ የሚያክል ወል ያለበት ወረቀት ነው። ብዙ የህግ ጠበቆች አንብበውት የሚፈርሙበት ጉዳይ ነው። አንድ ተራ ዋልጌ የሚረዳው አይመስለኝም

በሚቀጥል ደግሞ ትግረዎች መቶ አይሮፕላን ገዙልን ከዚያ ውስጥ ዘጠኙን ቢውስዱ እኛስ ራሳችን ብንስጣቸው ምን ይጎዳናል። ትግሬዎች ሕዝቦቹ ናቸው አይሮፕላኑን የሚያገኙት ። በዚህ ላይ ትግረዎች የራሳቸው አይሮፕላን ቢኖራቸው ምን ይጎደናል።

አይሮፓላን አንስጣቹሁም ካልናቸው ። አየር መንገዳችንን በእሳት ቢያጋዩብን መቀሌን እንዳጋየንባችውና ብዙ አሮፕላን ቢያልቅብንስ። ከጦርነት ይሻላል ስላም ትንሽ ስጥተን በስላም መለያየት እያለ የምን እፍ መካፈት ነው። ሱዳኖች ለደቡብ ሱዳኖች ቤንዚን ስጥተው ነው ያስናበቱዋቸው ለኤርትራ ደግሞ ትግረዎች ወደብ ስጥተው ነው ያስናበቱዋቸው። አማሮች ደግሞ ያልገዙትን አሮፕላን ኪኛ የሚሉት ምን ይሉታል። አሮፕላኑ የሁላችን ኢትዬዽያ ከሆን የትግሬዎችም ታክስ አለበት ታድያ ድርሻቸውን ማግኘት አለባቸው። አረ ብዙ ባልኩኝ ግን ምድረ ደደብ በሙሉ ምን ሊፈይድ