Page 1 of 1

ቅዳሜ የካቲት 6, 2013 በመላው ኦሮሚያ !

Posted: 12 Feb 2021, 01:39
by Masud
ከቄሮ ኦሮሚያ ለመላው የኦሮሞ ህዝብ የተላለፈ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ
.
ኦሮሞ በመላው ኦሮሚያ ለምናደርገው ሰልፍ ማንንም ፈቃድ መጠየቅ አያስፈልገንም።
በመላው ኦሮሚያ ሰልፍ የሚደረግበት እለት
በመጪው ቅዳሜ የካቲት 6 ሲሆን በሰልፉ ላይ የምንጠይቃቸው ጥያቄዎች እና የምንይዛቸው መፈክሮች...
-የሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በገለልተኛ ወገን ይጣራ፣ገዳዮች ለፍርድ ይቅረቡ
-በየትኛውም አከባቢ ታስረው የሚገኙ የኦሮሞ የፖለቲካ እስረኞች ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲፈቱ
- በመላው ኦሮሚያ የተዘጉት የኦነግ እና የኦፌኮ ቢሮዎች በአፋጣኝ ይከፈቱ
-በመላው ኦሮሚያ ለነጻነት በነጻነት መንቀሳቀስ እንዲቻል
-ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ እያሳደረ ያለውን መድሎ እና ሴራ በአፋጣኝ እንዲያቆም
-ኦሮሞ ያልተወከለበት ምርጫ በኦሮሚያ አይደረግም
-በደማችን ያመጣነውን ለውጥ አሳልፈን አንሰጥም
-ትናንት ወደ ኖርንበት ጭቆና በፍጹም አንመለስም
-ኦሮሞ የውሸት ምርጫ ላይ አይሳተፍም
-የነፍ*ኛ ስርአት በኛ ላይ አይመለስም
-ግድያ በእኛ ላይ ያቆማል
የፖለቲካ መሪዎቻችን የታሰሩት፣ የተሰቃዩት፣የተራቡት ለኛ ነው
-ኦሮሞ አንድ ነው አትከፋፍሉንም፣ በውሸት አታፈርሱንም፣ በከሀዲዎች አንፈርስም


Re: ቅዳሜ የካቲት 6, 2013 በመላው ኦሮሚያ !

Posted: 12 Feb 2021, 13:06
by DefendTheTruth
Yes on Saturday, the 13.02.2021, there will be a massive campaign and action to clean one's city and town and protect the environment.

What happened to your transition government of the last autumn? Already evaporated to the thin air, as usual?

Ifret alemenor!
Please wait, video is loading...
More over, you may be happy with the following news:

33 suspected rebels neutralized in Ethiopia

Re: ቅዳሜ የካቲት 6, 2013 በመላው ኦሮሚያ !

Posted: 12 Feb 2021, 14:21
by Masud

Re: ቅዳሜ የካቲት 6, 2013 በመላው ኦሮሚያ !

Posted: 12 Feb 2021, 14:48
by TGAA
100th time of inssrecction is going to be deflate and the hyped up posters going to be trashed as usual.Ayatola's army of nihalist going end up being as an aberration to scheme of the March to democracy.

Re: ቅዳሜ የካቲት 6, 2013 በመላው ኦሮሚያ !

Posted: 12 Feb 2021, 15:07
by DefendTheTruth
People of Jimma have already started, before the coming of yekatit 6, the "mega protest" by developing their region and protecting the environment.


Re: ቅዳሜ የካቲት 6, 2013 በመላው ኦሮሚያ !

Posted: 12 Feb 2021, 15:33
by Za-Ilmaknun
The former PM HD said today that the so called Qerro movement wasn't the main factor for him to resign. However, he did mention that Qerro indeed burn hundreds of factories all around Oromiya. What now? Are there anything left standing to burn? or is it once more a campaign to unleash the genocide that has been going on under the guise of protest movement? :|

The false narrative that OPDO promoted about Qerro is now coming back in full force to bite its own owners.

Re: ቅዳሜ የካቲት 6, 2013 በመላው ኦሮሚያ !

Posted: 12 Feb 2021, 15:55
by Za-Ilmaknun