ድሮም ቢሆን አይነጋም መስሏት ነው:: ጦርነቱ እንዲህ ሊጀምሩት እና ጭዳ ሊሆኑ መሆኑን ስላልጠረጠሩ ነው:: የወያኔ ቅጥረኞች አንድ ሰው ሲገድሉ በዜናቸው ይለቃሉ እነርሱ ግንባር ግንባራቸውን ሲመቱ አንዴ ሻቢያ ነው ሌላጊዜ ሳውዲ ነው ይሉሀል:: ከገጠምክ በሗላ የእናቴ መቀነት አደናቀፈኝ የለም::
ምድረ ነጭም የሚጮኽው ሴትና ክፍያው ቀርቶበት ነው:: ህውሀት ለኢትዮጵያ ሳይሆን ዶላሩ የሚበትነው ለነጮች ድጋፍ ብቻ ነበር::
ለዚህም ምስክርነት አሁን ኢትዮጵያን በእነርሱ ድጋፍ ለማፍረስ ነበር የተንቀሳቀሰው ግን ራሱ ፈርሰ:: ሌሎችም ራሳቸው መፍረሱ አይቀርም::